https://amh.sputniknews.africa
የዓለም ጤና ድርጅት ሩሲያ የጀመረችውን የካንሰር ክትባት ምርምር በተስፋ እየጠበቀ መሆኑን ገለፀ
የዓለም ጤና ድርጅት ሩሲያ የጀመረችውን የካንሰር ክትባት ምርምር በተስፋ እየጠበቀ መሆኑን ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
የዓለም ጤና ድርጅት ሩሲያ የጀመረችውን የካንሰር ክትባት ምርምር በተስፋ እየጠበቀ መሆኑን ገለፀ ድርጅቱ የሞስኮ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ባቲር ቤርድላይቼቭ ኃላፊው ክትባቶቹን ለማምረት ከፍተኛ ወጪ እንደሚጠይቅ ተናግረዋል። “ቁሳዊ ሀብት ብቻ ሳይሆን ለአስርት... 06.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-06T11:00+0300
2025-04-06T11:00+0300
2025-04-06T11:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/06/96843_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_22b1fc9838399290a1dbc7e7d1c0c51d.jpg
የዓለም ጤና ድርጅት ሩሲያ የጀመረችውን የካንሰር ክትባት ምርምር በተስፋ እየጠበቀ መሆኑን ገለፀ ድርጅቱ የሞስኮ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ባቲር ቤርድላይቼቭ ኃላፊው ክትባቶቹን ለማምረት ከፍተኛ ወጪ እንደሚጠይቅ ተናግረዋል። “ቁሳዊ ሀብት ብቻ ሳይሆን ለአስርት ዓመታት የዳበረና በዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች የታገዘ ሳይንሳዊ ምርምር አስፈላጊ ነው” ያሉት ኃላፊው “ሩሲያ ይህ ሁሉ ካላቸው ጥቂት የዓለማችን ሀገራት አንዷ ነች” ሲሉ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopiaመተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/06/96843_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_c7822036e40273d790294eee03370309.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዓለም ጤና ድርጅት ሩሲያ የጀመረችውን የካንሰር ክትባት ምርምር በተስፋ እየጠበቀ መሆኑን ገለፀ
11:00 06.04.2025 (የተሻሻለ: 11:34 06.04.2025) የዓለም ጤና ድርጅት ሩሲያ የጀመረችውን የካንሰር ክትባት ምርምር በተስፋ እየጠበቀ መሆኑን ገለፀ
ድርጅቱ የሞስኮ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ባቲር ቤርድላይቼቭ ኃላፊው ክትባቶቹን ለማምረት ከፍተኛ ወጪ እንደሚጠይቅ ተናግረዋል።
“ቁሳዊ ሀብት ብቻ ሳይሆን ለአስርት ዓመታት የዳበረና በዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች የታገዘ ሳይንሳዊ ምርምር አስፈላጊ ነው” ያሉት ኃላፊው “ሩሲያ ይህ ሁሉ ካላቸው ጥቂት የዓለማችን ሀገራት አንዷ ነች” ሲሉ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን