ኢትዮጵያ ከምታመርተው ቡና ከግማሽ በላዩ ለሀገር ውስጥ ፍጆታ እንደሚውል ተነገረ
21:42 05.04.2025 (የተሻሻለ: 22:04 05.04.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ ከምታመርተው ቡና ከግማሽ በላዩ ለሀገር ውስጥ ፍጆታ እንደሚውል ተነገረ
ይህም ኢኮኖሚውን በማንቀሳቀስ ረገድ ትልቅ ድርሻ እንዳለው የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ አስታውቋል።
ቡና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዋጋው ቢቀንስ ሀገር ውስጥ በርካታ ተጠቃሚ በመኖሩ ቡናው ወድቆ አይወድቅም ሲሉ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሻፊ ዑመር ለሀገር ውስጥ ሚዲያ አብራርተዋል።
ኢትዮጵያ አብዛኛው ሰው ቡና ይጠጣል ያሉት ባለሥልጣኑ በሀገሪቱ ከሚመረተው ከ50 በመቶ በላይ ድርሻ ያለው ቡና ሀገር ውስጥ ጥቅም ላይ እንደሚውል ተናግረዋል፡፡
@sputnik_ethiopia