ኢትዮጵያ ከምታመርተው ቡና ከግማሽ በላዩ ለሀገር ውስጥ ፍጆታ እንደሚውል ተነገረ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ከምታመርተው ቡና ከግማሽ በላዩ ለሀገር ውስጥ ፍጆታ እንደሚውል ተነገረ
ኢትዮጵያ ከምታመርተው ቡና ከግማሽ በላዩ ለሀገር ውስጥ ፍጆታ እንደሚውል ተነገረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.04.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ከምታመርተው ቡና ከግማሽ በላዩ ለሀገር ውስጥ ፍጆታ እንደሚውል ተነገረ

ይህም ኢኮኖሚውን በማንቀሳቀስ ረገድ ትልቅ ድርሻ እንዳለው የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ አስታውቋል።

ቡና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዋጋው ቢቀንስ ሀገር ውስጥ በርካታ ተጠቃሚ በመኖሩ ቡናው ወድቆ አይወድቅም ሲሉ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሻፊ ዑመር ለሀገር ውስጥ ሚዲያ አብራርተዋል።

ኢትዮጵያ አብዛኛው ሰው ቡና ይጠጣል ያሉት ባለሥልጣኑ በሀገሪቱ ከሚመረተው ከ50 በመቶ በላይ ድርሻ ያለው ቡና ሀገር ውስጥ ጥቅም ላይ እንደሚውል ተናግረዋል፡፡

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0