ኢትዮጵያ ከቁም እንስሳት የወጪ ንግድ ከ28 ሚሊዮን ዶላር በላይ አገኘች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ከቁም እንስሳት የወጪ ንግድ ከ28 ሚሊዮን ዶላር በላይ አገኘች
ኢትዮጵያ ከቁም እንስሳት የወጪ ንግድ ከ28 ሚሊዮን ዶላር በላይ አገኘች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.04.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ከቁም እንስሳት የወጪ ንግድ ከ28 ሚሊዮን ዶላር በላይ አገኘች

ኢትዮጵያ በዘርፉ ስኬታማ የስድስት ወር አፈጻጸም እንዳስመዘገበች የግብርና ባለስልጣን አስታውቋል።

የስጋ ምርቷን ወደ ጎረቤት ሀገራት እና መካከለኛው ምስራቅ ብቻ ትልክ የነበረችው ኢትዮጵያ አሁን የሩቅ ምስራቅ ሀገራትን መድረስ እንደቻለች ተገልጿል።

ኢትዮጵያ በዚህ ዓመት ቻይና እና ሞንጎሊያ ድረስ የተቀቀለ ስጋ መላክ መጀመሯን የግብርና ባለስልጣን አስታውቋል።

ባለፈው ስድስት ወር ወደ ውጭ የተላከው የቁም እንሰሳት በ2016 ዓ.ም ሙሉ ዓመት ከተላከው የ100 ሺህ ብልጫ ያለው ሲሆን በገቢ ረገድ የ10 ሚሊዮን ዶላር ልዩነት እንዳለው የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0