https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ የልማት ትልሞቿን ለማሳካት የትምህርት ስርዓቷን ከቅኝ ግዛት እሳቤዎች ነፃ ማድረግ አለባት ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
አፍሪካ የልማት ትልሞቿን ለማሳካት የትምህርት ስርዓቷን ከቅኝ ግዛት እሳቤዎች ነፃ ማድረግ አለባት ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ የልማት ትልሞቿን ለማሳካት የትምህርት ስርዓቷን ከቅኝ ግዛት እሳቤዎች ነፃ ማድረግ አለባት ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ የአፍሪካ የትምህርት ስርዓት አጀንዳ 2063ን ከመሳሰሉት የአህጉሪቱ የልማት ግቦች ጋር መጣጣም አለበት ሲሉ የማላዊ ብሄራዊ የወጣቶች... 05.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-05T17:12+0300
2025-04-05T17:12+0300
2025-04-05T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/05/94857_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_0c9e7b67db86684afefb83fb1d789996.jpg
አፍሪካ የልማት ትልሞቿን ለማሳካት የትምህርት ስርዓቷን ከቅኝ ግዛት እሳቤዎች ነፃ ማድረግ አለባት ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ የአፍሪካ የትምህርት ስርዓት አጀንዳ 2063ን ከመሳሰሉት የአህጉሪቱ የልማት ግቦች ጋር መጣጣም አለበት ሲሉ የማላዊ ብሄራዊ የወጣቶች ምክር ቤት ሥራ አስፈፃሚ ሬክስ ቻፖታ ከአዲስ አበባ የፓን አፍሪካ የወጣት የአመራሮች ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። የአፍሪካ ዩኒቨርስቲዎች ሀገር በቀል ዕውቀትን በትምህርት ሥርዓት ውስጥ ማካተት እንዳለባቸው አጽንኦት ሰጥተዋል። የአፍሪካ ሀገር በቀል ዕውቀት ባልተገባ መንገድ ዝቅ ተደርጎ መታየቱን ጠቁመው፤ ቀደምት አባቶች የአየር ንብረት ሁኔታዎችን ለመተንበይ ጭምር ሀገር በቀል እውቀቶችን ይጠቀሙ እንደነበር አስታውሰዋል።@sputnik_ethiopiaመተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ የልማት ትልሞቿን ለማሳካት የትምህርት ስርዓቷን ከቅኝ ግዛት እሳቤዎች ነፃ ማድረግ አለባት ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ የልማት ትልሞቿን ለማሳካት የትምህርት ስርዓቷን ከቅኝ ግዛት እሳቤዎች ነፃ ማድረግ አለባት ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
2025-04-05T17:12+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/05/94857_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e303cf234e20b64236af1ca3dd8f1afd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ የልማት ትልሞቿን ለማሳካት የትምህርት ስርዓቷን ከቅኝ ግዛት እሳቤዎች ነፃ ማድረግ አለባት ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
17:12 05.04.2025 (የተሻሻለ: 17:34 05.04.2025) አፍሪካ የልማት ትልሞቿን ለማሳካት የትምህርት ስርዓቷን ከቅኝ ግዛት እሳቤዎች ነፃ ማድረግ አለባት ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
የአፍሪካ የትምህርት ስርዓት አጀንዳ 2063ን ከመሳሰሉት የአህጉሪቱ የልማት ግቦች ጋር መጣጣም አለበት ሲሉ የማላዊ ብሄራዊ የወጣቶች ምክር ቤት ሥራ አስፈፃሚ ሬክስ ቻፖታ ከአዲስ አበባ የፓን አፍሪካ የወጣት የአመራሮች ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
የአፍሪካ ዩኒቨርስቲዎች ሀገር በቀል ዕውቀትን በትምህርት ሥርዓት ውስጥ ማካተት እንዳለባቸው አጽንኦት ሰጥተዋል። የአፍሪካ ሀገር በቀል ዕውቀት ባልተገባ መንገድ ዝቅ ተደርጎ መታየቱን ጠቁመው፤ ቀደምት አባቶች የአየር ንብረት ሁኔታዎችን ለመተንበይ ጭምር ሀገር በቀል እውቀቶችን ይጠቀሙ እንደነበር አስታውሰዋል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን