የአማራ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ ተጀመረ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአማራ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ ተጀመረ
የአማራ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.04.2025
ሰብስክራይብ

የአማራ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ ተጀመረ

በክልሉ ዋና ከተማ ባህርዳር መካሄድ የጀመረው አጀንዳ የማሰባሰብ ፕሮግራም ከተለያዩ ክፍሎች የተወጣጡ የሕብረተሰብ ክፍሎችን የሚያሳትፍ እንደሆነ ተነግሯል።

የወረዳ ማሕበረሰብ ክፍል ወኪሎችን ጨምሮ የመንግሥት፣ የተቋማትና ማህበራት፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች እንዲሁም የተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ወኪሎች አጀንዳቸውን እንደሚያቀርቡ ተገልጿል።

ከዛሬ እስከ ሚያዚያ 4 ድረስ በሚቆየው የአማራ ክልል የምክክር መድረክ በጥቅሉ ከ6 ሺህ በላይ ወኪሎች እንደሚሳተፉ ይጠበቃል፡፡

በአማራ ክልል ምክክር ለማካሄድ የሚያስችል ሁኔታ በመኖሩ ሥራውን ለማከናወን እንደተወሰነ የኢትዮጵያ ምክክር ኮሚሽን ትናንት በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአማራ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ
1/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአማራ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ
2/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአማራ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ
3/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአማራ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ
4/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአማራ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ
5/5
1/5
2/5
3/5
4/5
5/5
አዳዲስ ዜናዎች
0