ኢትዮጵያ የ70 ሚሊየን ዶላር የካርበን ሽያጭ ስምምነት ተፈራረመች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ የ70 ሚሊየን ዶላር የካርበን ሽያጭ ስምምነት ተፈራረመች
ኢትዮጵያ የ70 ሚሊየን ዶላር የካርበን ሽያጭ ስምምነት ተፈራረመች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.04.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ የ70 ሚሊየን ዶላር የካርበን ሽያጭ ስምምነት ተፈራረመች

ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ስምምነቱን እንደተፈራረመች የኢትዮጵያ ደን ልማት አስታውቋል። የሀገር ውስጥ ሚዲያ ስምምነቱ ዓለም ባንክ እና የኖሮዌይን መንግሥት እንደሚያካትት ዘግቧል።

የኢትዮጵያ የደን ሽፋን ወደ 23.6 በመቶ እንዳደገ መረጃዎች ያሳያሉ።

በ2024 ሞስኮ በተካሄደው የብሪክስ የአየር ንብረት መድረክ የብሪክስ የጋራ የካርበን ገበያ የማቋቋም እቅድ መቅረቡ የሚታወስ ነው።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0