የኢትዮጵያ አበዳሪዎች የሀገሪቱን የዕዳ መክፈያ ጊዜ አራዘሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አበዳሪዎች የሀገሪቱን የዕዳ መክፈያ ጊዜ አራዘሙ
የኢትዮጵያ አበዳሪዎች የሀገሪቱን የዕዳ መክፈያ ጊዜ አራዘሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.04.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አበዳሪዎች የሀገሪቱን የዕዳ መክፈያ ጊዜ አራዘሙ

የኢትዮጵያ ይፋዊ አበዳሪዎች የዕዳ ሽግሽጉን በአንድ ወር ውስጥ ያጠናቅቃሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የምዕራባውያኑ ሚዲያ ዘግቧል።

ስምምነቱ ግን የዕዳ ቅነሳን እንደማያካትት አበዳሪዎቹ አስታውቀዋል።

ኢትዮጵያ ከአበዳሪዎቿ ጋር 8.4 ቢሊዮን ዶላር የሚሆን ዕዳዋን ለማሸጋሸግ ስምምነት ላይ እንደደረሰች በቅርቡ ማስታወቋ የሚታወስ ነው።

ሀገሪቱ በዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ፕሮግራም ሥር ከነበሩ ሀገራት አንጻር በአበዳሪዎች የመክፈል አቅሟ የተሻለ ነው የሚል ግምት እንደተሰጣት ዘገባው ጠቁሟል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0