የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነቷን ያሳድጋል ሲሉ ባለሙያዎች ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነቷን ያሳድጋል ሲሉ ባለሙያዎች ተናገሩ
የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነቷን ያሳድጋል ሲሉ ባለሙያዎች ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.04.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነቷን ያሳድጋል ሲሉ ባለሙያዎች ተናገሩ

ሁለተኛው የኢትዮጵያ የኤክስፐርት ተቋማት የብሪክስ ፖሊሲ ውይይት በጅማ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው እለት ተካሂዷል።

የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጃፈር በድሩ የብሪክስ አባልነት የኢኮኖሚ ትሩፋቶች እንዳሉት በውይይቱ ላይ ተናግረዋል።

ኢትዮጵያ በብሪክስ መድረኮች ያላት ተቀባይነትና ተፅዕኖ ፈጣሪነት ወሳኝ በመሆኑ በመድረኩ የሚነሱ ሐሳቦች የሀገሪቱን ብሔራዊ ጥቅም ከማስጠበቅ አንፃር ትልቅ ቦታ አላቸው ማለታቸውን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነቷን ያሳድጋል ሲሉ ባለሙያዎች ተናገሩ
የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነቷን ያሳድጋል ሲሉ ባለሙያዎች ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.04.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0