ኢትዮጵያ የቤት ሠራተኞችን የጡረታ ተከፋይ የሚያደርግ ሕግ ልታፀድቅ ነው

© telegram sputnik_ethiopiaኢትዮጵያ የቤት ሠራተኞችን የጡረታ ተከፋይ የሚያደርግ ሕግ ልታፀድቅ ነው
ኢትዮጵያ የቤት ሠራተኞችን የጡረታ ተከፋይ የሚያደርግ ሕግ ልታፀድቅ ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.04.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ የቤት ሠራተኞችን የጡረታ ተከፋይ የሚያደርግ ሕግ ልታፀድቅ ነው

ደንቡ የቤት ሠራተኞችን የማሕበራዊ አግልግሎት ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው። በሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር የተዘጋጀው ረቂቅ ደንብ በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ይፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

ደንቡ በዋናነት ወጥ እና ሕጋዊ ተቀባይነት ያለው እና ሠራተኛውን እና አሠሪውን ተጠቃሚ የሚያደርግ ውል የመፍጠር ዓላማ አለው።

ደንቡ ሥራ ላይ ሲውል የቤት ሠራተኞች የሕክምና አገልግሎት እና ጡረታን ጨምር የማሕበራዊ ዋስትና ጥቅሞችን እንዲያገኙ የሚፈቅድ እንደሆነ ተነግሯል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0