የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ከሳህል ሕብረት አቻዎቻቸው ጋር ያደረጉትን ስብሰባ ተከትሎ በሰጡት መግለጫ የተነሱ ዋና ዋና ጉዳዩች፦
16:17 03.04.2025 (የተሻሻለ: 16:34 03.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ከሳህል ሕብረት አቻዎቻቸው ጋር ያደረጉትን ስብሰባ ተከትሎ በሰጡት መግለጫ የተነሱ ዋና ዋና ጉዳዩች፦
▫የሩሲያ እና የሳህል ሕብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ዓመታዊ ይሆናል፡፡
▫ሞስኮ የሳህል ሕብረት የጋራ ጦር ኃይል የማቋቋም ሂደትን ለማገዝ ዝግጁ ነች፡፡
▫በሳህል ሕብረት ሀገራት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የሩሲያ አስተማሪዎች በመሥራት ላይ ይገኛሉ፡፡
▫ሩሲያ የሳህል ሕብረት ምሥረታን በቀጣናው አዲስ የፀጥታ መዋቅር ለመፍጠር የተደረገ ጥረት አድርጋ ትመለከተዋለች፡፡
▫ሩሲያ ለሳህል ሕብረት በመከላከያ፣ በደህንነት እና በኢኮኖሚ ዘርፎች የተሟላ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ ነች፡፡
▫ኪዬቭ ከምዕራቡ ዓለም ጋር በመተባበር በሳህል የሚገኙ አሸባሪዎችን በግልፅ በመደገፍ አፍሪካን ለማተራመስ እየሞከረች ነው።
@sputnik_ethiopia