ሃንጋሪ ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት እንደምትወጣ አስታወቀች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሃንጋሪ ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት እንደምትወጣ አስታወቀች
ሃንጋሪ ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት እንደምትወጣ አስታወቀች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 03.04.2025
ሰብስክራይብ

ሃንጋሪ ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት እንደምትወጣ አስታወቀች

የሃንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን ከእስራኤሉ አቻቸው ቤንያሚን ኔታንያሁ ጋር በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ "ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በሕግ የበላይነት ላይ የተመሠረተ ገለልተኛ ፍርድ ቤት ሳይሆን የፖለቲካ ፍርድ ቤት ሆኗል። ይህን ደገሞ በእስራኤል ላይ በወሰነው ውሳኔ በግልጽ ማየት ተችሏል" ብለዋል፡፡

ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት የእስር ማዘዣ ያወጣባቸው ኔታንያሁ፤ ውሳኔውን ችላ በማለት አውሮፓን በመጎብኘት ላይ ናቸው፡፡ ሃንጋሪ ሲደርሱ ወታደራዊ የክብር አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0