https://amh.sputniknews.africa
"የአፀፋ ቀረጥ ለተጣለባቸው ሀገራት የምመክረው የቀረጥ ውሳኔውን ተቀብለው እንዲቀመጡ ነው” ሲሉ የአሜሪካ የግምጃ ቤት ኃላፊ ተናገሩ
"የአፀፋ ቀረጥ ለተጣለባቸው ሀገራት የምመክረው የቀረጥ ውሳኔውን ተቀብለው እንዲቀመጡ ነው” ሲሉ የአሜሪካ የግምጃ ቤት ኃላፊ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
"የአፀፋ ቀረጥ ለተጣለባቸው ሀገራት የምመክረው የቀረጥ ውሳኔውን ተቀብለው እንዲቀመጡ ነው” ሲሉ የአሜሪካ የግምጃ ቤት ኃላፊ ተናገሩ"...አጸፋዊ ምላሽ ከሰጣችሁ ይብሳል። ምላሽ ካልሰጣችሁ ከዚህ በላይ አናልፍም" ሲሉ ስኮት ቤሴንት ለፎክስ ኒውስ... 03.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-03T15:09+0300
2025-04-03T15:09+0300
2025-04-03T15:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/03/81928_12:0:837:464_1920x0_80_0_0_fc6b5ab5b08698e7093b7e9fbfbb1202.jpg
"የአፀፋ ቀረጥ ለተጣለባቸው ሀገራት የምመክረው የቀረጥ ውሳኔውን ተቀብለው እንዲቀመጡ ነው” ሲሉ የአሜሪካ የግምጃ ቤት ኃላፊ ተናገሩ"...አጸፋዊ ምላሽ ከሰጣችሁ ይብሳል። ምላሽ ካልሰጣችሁ ከዚህ በላይ አናልፍም" ሲሉ ስኮት ቤሴንት ለፎክስ ኒውስ ተናግረዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ከአሜሪካ ጋር የንግድ ግኑኝነት የሌላቸው ሩሲያ እና ቤላሩስ በአዲሱ የአሜሪካ ቀረጥ ዝርዝር ውስጥ እንዳልተካተቱ ባለሥልጣኑ አስታውቀዋል።አሜሪካ ከመጪው ቅዳሜ ጀምሮ በሁሉም የውጪ ምርቶች ላይ የ10 በመቶ ቀረጥ እንደምትጥል እና ከሀገሪቱ ጋር ከፍተኛ የንግድ ጉድለት ባላቸው ሀገራት ላይ የጣለችው ከፍተኛ ቀረጥ በሚቀጥለው ረቡዕ ተግባራዊ እንደሚሆን ኋይት ሃውስ አስታውቋል።↗ ከዚህ በተጨማሪ ሀገራት ምላሽ ለመስጠት ከወሰኑ ዶናልድ ትራምፕ አፀፋዊ ቀረጡን ሊጨምሩ ይችላሉ ተብሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopiaመተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"የአፀፋ ቀረጥ ለተጣለባቸው ሀገራት የምመክረው የቀረጥ ውሳኔውን ተቀብለው እንዲቀመጡ ነው” ሲሉ የአሜሪካ የግምጃ ቤት ኃላፊ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
"የአፀፋ ቀረጥ ለተጣለባቸው ሀገራት የምመክረው የቀረጥ ውሳኔውን ተቀብለው እንዲቀመጡ ነው” ሲሉ የአሜሪካ የግምጃ ቤት ኃላፊ ተናገሩ
2025-04-03T15:09+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/03/81928_115:0:734:464_1920x0_80_0_0_4b619a972a0fe70dca46091ee38d8856.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"የአፀፋ ቀረጥ ለተጣለባቸው ሀገራት የምመክረው የቀረጥ ውሳኔውን ተቀብለው እንዲቀመጡ ነው” ሲሉ የአሜሪካ የግምጃ ቤት ኃላፊ ተናገሩ
15:09 03.04.2025 (የተሻሻለ: 15:44 03.04.2025) "የአፀፋ ቀረጥ ለተጣለባቸው ሀገራት የምመክረው የቀረጥ ውሳኔውን ተቀብለው እንዲቀመጡ ነው” ሲሉ የአሜሪካ የግምጃ ቤት ኃላፊ ተናገሩ
"...አጸፋዊ ምላሽ ከሰጣችሁ ይብሳል። ምላሽ ካልሰጣችሁ ከዚህ በላይ አናልፍም" ሲሉ ስኮት ቤሴንት ለፎክስ ኒውስ ተናግረዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ከአሜሪካ ጋር የንግድ ግኑኝነት የሌላቸው ሩሲያ እና ቤላሩስ በአዲሱ የአሜሪካ ቀረጥ ዝርዝር ውስጥ እንዳልተካተቱ ባለሥልጣኑ አስታውቀዋል።
አሜሪካ ከመጪው ቅዳሜ ጀምሮ በሁሉም የውጪ ምርቶች ላይ የ10 በመቶ ቀረጥ እንደምትጥል እና ከሀገሪቱ ጋር ከፍተኛ የንግድ ጉድለት ባላቸው ሀገራት ላይ የጣለችው ከፍተኛ ቀረጥ በሚቀጥለው ረቡዕ ተግባራዊ እንደሚሆን ኋይት ሃውስ አስታውቋል።
↗ ከዚህ በተጨማሪ ሀገራት ምላሽ ለመስጠት ከወሰኑ ዶናልድ ትራምፕ አፀፋዊ ቀረጡን ሊጨምሩ ይችላሉ ተብሏል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን