የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለተመድ የዲጂታል እና አዲስ ቴክኖሎጂዎች አጋርነት ጠንካራ እጩ ነው ተባለ
13:51 03.04.2025 (የተሻሻለ: 14:14 03.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለተመድ የዲጂታል እና አዲስ ቴክኖሎጂዎች አጋርነት ጠንካራ እጩ ነው ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለተመድ የዲጂታል እና አዲስ ቴክኖሎጂዎች አጋርነት ጠንካራ እጩ ነው ተባለ
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዲጂታል እና አዲስ ቴክኖሎጂዎች ቢሮ ረዳት ዋና ፀሐፊ አማንዲፕ ሲንግ ጊል የተመራ የልዑካን ቡድን ኢንስቲትዩቱ ሰው ሰራሽ አስተውሎትን ከኢትዮጵያ ልማት ጋር በአጭር ጊዜ ውስጥ በማዋሃድ እያስመዘገበ ያለውን ከፍተኛ እድገት አድንቀዋል።
ልዩ መልክተኛው ኢንስቲትዩቱ በኢትዮጵያ በሰው አቅም ግንባታ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራቸው ላሉ ተግባራትም እውቅና ተሰጥተዋል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና ተቋሙ በተለያዩ የሰው ሰራሽ አስተውሎት መፍትሄውች ዙሪያ በትብብር ለመሥራት ዝግጁ እንደሆነ ተናግረዋል።
@sputnik_ethiopia