የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለተመድ የዲጂታል እና አዲስ ቴክኖሎጂዎች አጋርነት ጠንካራ እጩ ነው ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለተመድ የዲጂታል እና አዲስ ቴክኖሎጂዎች አጋርነት ጠንካራ እጩ ነው ተባለ
የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለተመድ የዲጂታል እና አዲስ ቴክኖሎጂዎች አጋርነት ጠንካራ እጩ ነው ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 03.04.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለተመድ የዲጂታል እና አዲስ ቴክኖሎጂዎች አጋርነት ጠንካራ እጩ ነው ተባለ

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዲጂታል እና አዲስ ቴክኖሎጂዎች ቢሮ ረዳት ዋና ፀሐፊ አማንዲፕ ሲንግ ጊል የተመራ የልዑካን ቡድን ኢንስቲትዩቱ ሰው ሰራሽ አስተውሎትን ከኢትዮጵያ ልማት ጋር በአጭር ጊዜ ውስጥ በማዋሃድ እያስመዘገበ ያለውን ከፍተኛ እድገት አድንቀዋል።

ልዩ መልክተኛው ኢንስቲትዩቱ በኢትዮጵያ በሰው አቅም ግንባታ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራቸው ላሉ ተግባራትም እውቅና ተሰጥተዋል።

የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና ተቋሙ በተለያዩ የሰው ሰራሽ አስተውሎት መፍትሄውች ዙሪያ በትብብር ለመሥራት ዝግጁ እንደሆነ ተናግረዋል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0