ኢትዮጵያ ከ22 ቶን በላይ ወርቅ ለውጪ ገበያ አቀረበች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ከ22 ቶን በላይ ወርቅ ለውጪ ገበያ አቀረበች
ኢትዮጵያ ከ22 ቶን በላይ ወርቅ ለውጪ ገበያ አቀረበች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 03.04.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ከ22 ቶን በላይ ወርቅ ለውጪ ገበያ አቀረበች

የማዕድን ሚኒስትር  ሀብታሙ ተገኘ ባለፉት ስምንት ወራት ከ22 ቶን በላይ ወርቅ ለውጪ ገበያ መቅረቡን አስታውቀዋል።

ለውጪ ገበያ እየቀረበ ያለው የወርቅ ምርት አሁን ባለበት ሁኔታ ከቀጠለ በበጀት ዓመቱ መጨረሻ 33 ቶን ይደርሳል ብለዋል። ሚኒስትሩ አክለውም ወደ ውጭ ከተላከው የወርቅ ምርት 95 በመቶ የሚሆነው በባህላዊ መንገድ የተመረተ መሆኑን አስረድተዋል።

ከማዕድን ዘርፍ የወጪ ንግድ ከተገኘው 1.88 ቢሊዮን ዶላር የወርቅ ምርት ትልቁን ድርሻ እንደሚይዝ ሚኒስትሩን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0