https://amh.sputniknews.africa
ኮሎምቢያ ለኪዬቭ የተሰለፉ ከ70 እስከ 80 የሚደርሱ ዜጎቿ በዩክሬን ጦርነት ተገድለዋል አለች
ኮሎምቢያ ለኪዬቭ የተሰለፉ ከ70 እስከ 80 የሚደርሱ ዜጎቿ በዩክሬን ጦርነት ተገድለዋል አለች
Sputnik አፍሪካ
ኮሎምቢያ ለኪዬቭ የተሰለፉ ከ70 እስከ 80 የሚደርሱ ዜጎቿ በዩክሬን ጦርነት ተገድለዋል አለች"በዩክሬን የጦር ኃይሎች ውስጥ እየተዋጉ የሞቱ ኮሎምቢያውያንን የተመለከተ መረጃ ለማግኘት ዘመዶቻቸው ለኮሎምቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥያቄ ያቀርባሉ። ወደ... 02.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-02T15:47+0300
2025-04-02T15:47+0300
2025-04-02T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/02/73964_0:94:1280:814_1920x0_80_0_0_ad17577318a9c3aa9d3dc1af9a28c3bb.jpg
ኮሎምቢያ ለኪዬቭ የተሰለፉ ከ70 እስከ 80 የሚደርሱ ዜጎቿ በዩክሬን ጦርነት ተገድለዋል አለች"በዩክሬን የጦር ኃይሎች ውስጥ እየተዋጉ የሞቱ ኮሎምቢያውያንን የተመለከተ መረጃ ለማግኘት ዘመዶቻቸው ለኮሎምቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥያቄ ያቀርባሉ። ወደ 70-80 የሚሆኑ ኮሎምቢያውያን እንደሞቱ እናውቃለን" ሲሉ በሩሲያ የኮሎምቢያ አምባሳደር ሄክቶር አሬናስ ኔይራ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። አምባሳደሩ አክለውም በግጭቱ ምን ያህል ኮሎምቢያውያን እየተሳተፉ እንደሚገኝ ግልጽ አይደለም ብለዋል። "በሚያሳዝን ሁኔታ ብዙ ኮሎምቢያውያን በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል ባለው ግጭት ውስጥ እየተሳተፉ እንደሆነ አይተናል። ዩክሬን የተወሰነ መረጃ አላት፤ ሩሲያ ደግሞ የራሷ ቁጥር አላት። ኮሎምቢያ በዚህ ጉዳይ ላይ ብዙ መረጃ የላትም። ድርጊቱ በመንግሥት የማይደገፍ፤ በተቃራኒው የምናወግዘው ጉዳይ ነው" ሲሉ ዲፕሎማቱ ገልጸዋል። በተጨማሪም በርካታ የኮሎምቢያ ዜጎች በሩሲያ ባለሥልጣናት የተያዙባቸው አጋጣሚዎች እንደነበሩ አስታውቀዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopiaመተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/02/73964_36:0:1245:907_1920x0_80_0_0_e906abd6387820a6aa08c40cfa12f98f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኮሎምቢያ ለኪዬቭ የተሰለፉ ከ70 እስከ 80 የሚደርሱ ዜጎቿ በዩክሬን ጦርነት ተገድለዋል አለች
15:47 02.04.2025 (የተሻሻለ: 16:04 02.04.2025) ኮሎምቢያ ለኪዬቭ የተሰለፉ ከ70 እስከ 80 የሚደርሱ ዜጎቿ በዩክሬን ጦርነት ተገድለዋል አለች
"በዩክሬን የጦር ኃይሎች ውስጥ እየተዋጉ የሞቱ ኮሎምቢያውያንን የተመለከተ መረጃ ለማግኘት ዘመዶቻቸው ለኮሎምቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥያቄ ያቀርባሉ። ወደ 70-80 የሚሆኑ ኮሎምቢያውያን እንደሞቱ እናውቃለን" ሲሉ በሩሲያ የኮሎምቢያ አምባሳደር ሄክቶር አሬናስ ኔይራ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
አምባሳደሩ አክለውም በግጭቱ ምን ያህል ኮሎምቢያውያን እየተሳተፉ እንደሚገኝ ግልጽ አይደለም ብለዋል።
"በሚያሳዝን ሁኔታ ብዙ ኮሎምቢያውያን በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል ባለው ግጭት ውስጥ እየተሳተፉ እንደሆነ አይተናል። ዩክሬን የተወሰነ መረጃ አላት፤ ሩሲያ ደግሞ የራሷ ቁጥር አላት። ኮሎምቢያ በዚህ ጉዳይ ላይ ብዙ መረጃ የላትም። ድርጊቱ በመንግሥት የማይደገፍ፤ በተቃራኒው የምናወግዘው ጉዳይ ነው" ሲሉ ዲፕሎማቱ ገልጸዋል።
በተጨማሪም በርካታ የኮሎምቢያ ዜጎች በሩሲያ ባለሥልጣናት የተያዙባቸው አጋጣሚዎች እንደነበሩ አስታውቀዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን