https://amh.sputniknews.africa
የአዲስ አበባ ብሔራዊ ስታዲዮም ግንባታን በ18 ወራት ውስጥ ለማጠናቀቅ ውል ተፈረመ
የአዲስ አበባ ብሔራዊ ስታዲዮም ግንባታን በ18 ወራት ውስጥ ለማጠናቀቅ ውል ተፈረመ
Sputnik አፍሪካ
የአዲስ አበባ ብሔራዊ ስታዲዮም ግንባታን በ18 ወራት ውስጥ ለማጠናቀቅ ውል ተፈረመ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና የቻይናው ኮሙኒኬሽንስ ኮንስትራክሽን ካምፓኒ ግንባታውን 18.6 ቢሊዮን ብር ወጪ በ18 ወራት ውስጥ ለማጠናቀቅ ውል... 01.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-01T17:04+0300
2025-04-01T17:04+0300
2025-04-01T17:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/01/68308_0:1:1080:609_1920x0_80_0_0_e39fb4ff407caa87873def17ed1e6693.jpg
የአዲስ አበባ ብሔራዊ ስታዲዮም ግንባታን በ18 ወራት ውስጥ ለማጠናቀቅ ውል ተፈረመ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና የቻይናው ኮሙኒኬሽንስ ኮንስትራክሽን ካምፓኒ ግንባታውን 18.6 ቢሊዮን ብር ወጪ በ18 ወራት ውስጥ ለማጠናቀቅ ውል ተፈራርመዋል፡፡በስምምነቱ መሠረት ስታዲየሙ ሙሉ በሙሉ ተሠርቶ እንደሚጠናቀቅ የተገለፀ ሲሆን ግንባታው ሲጠናቀቅ ስታዲየሙ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ውድድሮችን ማስተናገድ እንደሚችል ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በማሕበራዊ ትሥሥር ገፁ አስታውቋል፡፡@sputnik_ethiopiaመተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/01/68308_134:0:946:609_1920x0_80_0_0_873b87bd9838f393f105dc91d563e455.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአዲስ አበባ ብሔራዊ ስታዲዮም ግንባታን በ18 ወራት ውስጥ ለማጠናቀቅ ውል ተፈረመ
17:04 01.04.2025 (የተሻሻለ: 17:24 01.04.2025) የአዲስ አበባ ብሔራዊ ስታዲዮም ግንባታን በ18 ወራት ውስጥ ለማጠናቀቅ ውል ተፈረመ
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና የቻይናው ኮሙኒኬሽንስ ኮንስትራክሽን ካምፓኒ ግንባታውን 18.6 ቢሊዮን ብር ወጪ በ18 ወራት ውስጥ ለማጠናቀቅ ውል ተፈራርመዋል፡፡
በስምምነቱ መሠረት ስታዲየሙ ሙሉ በሙሉ ተሠርቶ እንደሚጠናቀቅ የተገለፀ ሲሆን ግንባታው ሲጠናቀቅ ስታዲየሙ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ውድድሮችን ማስተናገድ እንደሚችል ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በማሕበራዊ ትሥሥር ገፁ አስታውቋል፡፡
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን