የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር ዘርፍ ባለፉት 6 ወራት 366 ሚሊዮን ዶላር እንዳስገኘ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ

ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር ዘርፍ ባለፉት 6 ወራት 366 ሚሊዮን ዶላር እንዳስገኘ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ

ሚኒስቴሩ ይህን ያለው ዛሬ በተከፈተው ዓለም አቀፍ የሆርቲካልቸር ዐውደ-ርዕይ ነው፡፡ በዐውደ-ርዕዩ ላይ ንግግር ያደረጉት የግብርና ሚኒስትር ግርማ አምንቴ የሆርቲካልቸር ንዑስ ዘርፍ ለሀገሪቱ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እያስገኘ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡

በተጨማሪም ዘርፉ ስልጠና የሚፈልጉ እና ስልጠና የማያስፈልጋቸው የሥራ እድሎችን እንደፈጠረ ገልፀዋል፡፡ ከተፈጡሩት የሥራ እድሎች ውስጥ 80 በመቶ የሚሆነው በሴቶች እንደተሸፈነም አስታውቀዋል፡፡

ዐውደ-ርዕዩ “ሆርቲካልቸር ለዘላቂ ሀገራዊ ግብ” በሚል መሪ ሐሳብ በሚሊንየም አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል፡፡

ምስሎቹ በስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ የተነሱ ናቸው

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር ዘርፍ ባለፉት 6 ወራት 366 ሚሊዮን ዶላር እንዳስገኘ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ
1/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር ዘርፍ ባለፉት 6 ወራት 366 ሚሊዮን ዶላር እንዳስገኘ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ
2/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር ዘርፍ ባለፉት 6 ወራት 366 ሚሊዮን ዶላር እንዳስገኘ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ
3/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር ዘርፍ ባለፉት 6 ወራት 366 ሚሊዮን ዶላር እንዳስገኘ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ
4/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር ዘርፍ ባለፉት 6 ወራት 366 ሚሊዮን ዶላር እንዳስገኘ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ
5/5
1/5
2/5
3/5
4/5
5/5
አዳዲስ ዜናዎች
0