https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ የትምህርት ለውጥን ለመደገፍ ያለመ የ96.
ኢትዮጵያ የትምህርት ለውጥን ለመደገፍ ያለመ የ96.
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የትምህርት ለውጥን ለመደገፍ ያለመ የ96.367 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ከዓለም ባንክ ጋር ተፈራረመችከተፈረመው ስምምነት ውስጥ 50 ሚሊየን ዶላሩ ከዓለም አቀፉ የልማት ማህበር በብድር መልክ የተሰጠ ነው። 46 ነጥብ 367 ሚሊየን ዶላሩ... 01.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-01T12:36+0300
2025-04-01T12:36+0300
2025-04-01T12:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/01/65283_0:4:732:416_1920x0_80_0_0_719de8df857236c5e24db0603968c008.jpg
ኢትዮጵያ የትምህርት ለውጥን ለመደገፍ ያለመ የ96.367 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ከዓለም ባንክ ጋር ተፈራረመችከተፈረመው ስምምነት ውስጥ 50 ሚሊየን ዶላሩ ከዓለም አቀፉ የልማት ማህበር በብድር መልክ የተሰጠ ነው። 46 ነጥብ 367 ሚሊየን ዶላሩ ደግሞ ከዓለም አቀፉ የትምህርት አጋርነት ፈንድ በድጋፍ የተገኘ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ድጋፉ የቅድመ መደበኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርትን ተደራሽ ለማድረግና የትምህርት ውጤቶችን ለማሻሻል እንሚያግዝ ተገልጿል። @sputnik_ethiopiaመተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/01/65283_87:0:646:419_1920x0_80_0_0_7d21ef7901e9385e3e997d4a55ae750f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ የትምህርት ለውጥን ለመደገፍ ያለመ የ96.
12:36 01.04.2025 (የተሻሻለ: 12:54 01.04.2025) ኢትዮጵያ የትምህርት ለውጥን ለመደገፍ ያለመ የ96.367 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ከዓለም ባንክ ጋር ተፈራረመች
ከተፈረመው ስምምነት ውስጥ 50 ሚሊየን ዶላሩ ከዓለም አቀፉ የልማት ማህበር በብድር መልክ የተሰጠ ነው። 46 ነጥብ 367 ሚሊየን ዶላሩ ደግሞ ከዓለም አቀፉ የትምህርት አጋርነት ፈንድ በድጋፍ የተገኘ እንደሆነ ተገልጿል፡፡
ድጋፉ የቅድመ መደበኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርትን ተደራሽ ለማድረግና የትምህርት ውጤቶችን ለማሻሻል እንሚያግዝ ተገልጿል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን