https://amh.sputniknews.africa/20250401/64971.html
ቤጂንግ በዩክሬን ግጭት አፈታት ዙሪያ ገንቢ ሚና ለመጫወት ዝግጁ መሆኗን ገለፀች
ቤጂንግ በዩክሬን ግጭት አፈታት ዙሪያ ገንቢ ሚና ለመጫወት ዝግጁ መሆኗን ገለፀች
Sputnik አፍሪካ
ቤጂንግ በዩክሬን ግጭት አፈታት ዙሪያ ገንቢ ሚና ለመጫወት ዝግጁ መሆኗን ገለፀች ከስፑትኒክ ጋር ልዩ ቃለ ምልልስ ያደረጉት የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ፤ ቻይና ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በተለይም ከደቡባዊ ዓለም ሀገራት ጋር በመሆን የሰላም... 01.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-01T11:57+0300
2025-04-01T11:57+0300
2025-04-01T12:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/01/64818_0:113:1199:787_1920x0_80_0_0_47a561af8851f399183e380d89f9b330.jpg
ቤጂንግ በዩክሬን ግጭት አፈታት ዙሪያ ገንቢ ሚና ለመጫወት ዝግጁ መሆኗን ገለፀች ከስፑትኒክ ጋር ልዩ ቃለ ምልልስ ያደረጉት የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ፤ ቻይና ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በተለይም ከደቡባዊ ዓለም ሀገራት ጋር በመሆን የሰላም ሂደቱን ለመደገፍ ዝግጁ መሆኗን ገልጸዋል። ዘላቂ ሰላምን የሚያረጋግጥ አስገዳጅ ስምምነት ላይ ለመድረስ የችግሩን መሠረታዊ ምክንያቶች በውይይት መፍታት አስፈላጊ እንደሆነም አጽንኦት ሰጥተዋል። "የዩሬዥያ ዘላቂ ሰላም መላውን ዓለም ይጠቅማል" በማለት ቻይና ለባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ቁርጠኛ እንደሆነች አረጋግጠዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopiaመተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/01/64818_0:1:1199:900_1920x0_80_0_0_e75e6c27f560c5e1cab95b2c0ebb9592.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቤጂንግ በዩክሬን ግጭት አፈታት ዙሪያ ገንቢ ሚና ለመጫወት ዝግጁ መሆኗን ገለፀች
11:57 01.04.2025 (የተሻሻለ: 12:14 01.04.2025) ቤጂንግ በዩክሬን ግጭት አፈታት ዙሪያ ገንቢ ሚና ለመጫወት ዝግጁ መሆኗን ገለፀች
ከስፑትኒክ ጋር ልዩ ቃለ ምልልስ ያደረጉት የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ፤ ቻይና ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በተለይም ከደቡባዊ ዓለም ሀገራት ጋር በመሆን የሰላም ሂደቱን ለመደገፍ ዝግጁ መሆኗን ገልጸዋል።
ዘላቂ ሰላምን የሚያረጋግጥ አስገዳጅ ስምምነት ላይ ለመድረስ የችግሩን መሠረታዊ ምክንያቶች በውይይት መፍታት አስፈላጊ እንደሆነም አጽንኦት ሰጥተዋል።
"የዩሬዥያ ዘላቂ ሰላም መላውን ዓለም ይጠቅማል" በማለት ቻይና ለባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ቁርጠኛ እንደሆነች አረጋግጠዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን