ቤጂንግ በዩክሬን ግጭት አፈታት ዙሪያ ገንቢ ሚና ለመጫወት ዝግጁ መሆኗን ገለፀች
11:57 01.04.2025 (የተሻሻለ: 12:14 01.04.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ቤጂንግ በዩክሬን ግጭት አፈታት ዙሪያ ገንቢ ሚና ለመጫወት ዝግጁ መሆኗን ገለፀች
ከስፑትኒክ ጋር ልዩ ቃለ ምልልስ ያደረጉት የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ፤ ቻይና ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በተለይም ከደቡባዊ ዓለም ሀገራት ጋር በመሆን የሰላም ሂደቱን ለመደገፍ ዝግጁ መሆኗን ገልጸዋል።
ዘላቂ ሰላምን የሚያረጋግጥ አስገዳጅ ስምምነት ላይ ለመድረስ የችግሩን መሠረታዊ ምክንያቶች በውይይት መፍታት አስፈላጊ እንደሆነም አጽንኦት ሰጥተዋል።
"የዩሬዥያ ዘላቂ ሰላም መላውን ዓለም ይጠቅማል" በማለት ቻይና ለባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ቁርጠኛ እንደሆነች አረጋግጠዋል።
@sputnik_ethiopia