https://amh.sputniknews.africa
የአዲስ አበባን የትራንስፖርት እጥረት ይቀንሳሉ የተባሉ መቶ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶች ወደ ስምሪት ገቡ
የአዲስ አበባን የትራንስፖርት እጥረት ይቀንሳሉ የተባሉ መቶ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶች ወደ ስምሪት ገቡ
Sputnik አፍሪካ
የአዲስ አበባን የትራንስፖርት እጥረት ይቀንሳሉ የተባሉ መቶ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶች ወደ ስምሪት ገቡ"አውቶቡሶቹ ከአየር ብክለት ነፃ፣ ምቹ፣ በአንድ ጊዜ በርካታ ሠው ማጓጓዝ የሚችሉ፣ ዘመናዊና ተደራሽ፣ ወጪ ቆጣቢ፣ አስተማማኝ፣ ለአውቶቡስ ብቻ... 01.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-01T11:45+0300
2025-04-01T11:45+0300
2025-04-01T12:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/01/64248_0:38:720:443_1920x0_80_0_0_20631ce97a5a6dd1312c5d9cd179e456.jpg
የአዲስ አበባን የትራንስፖርት እጥረት ይቀንሳሉ የተባሉ መቶ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶች ወደ ስምሪት ገቡ"አውቶቡሶቹ ከአየር ብክለት ነፃ፣ ምቹ፣ በአንድ ጊዜ በርካታ ሠው ማጓጓዝ የሚችሉ፣ ዘመናዊና ተደራሽ፣ ወጪ ቆጣቢ፣ አስተማማኝ፣ ለአውቶቡስ ብቻ በተፈቀደ መስመር ስለሚጓዙ ፈጣን አገልግሎት የሚሰጡ እንዲሁም ለነዳጅ ይወጣ የነበረውን ወጪ የሚቀንሱ ናቸው" ሲሉ የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናግረዋል። አውቶቡሶች ዛሬ በሁሉም የከተማ አቅጣጫዎች ለነዋሪዎች ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት እንደሚሰጡም ተገልጿል።@sputnik_ethiopiaመተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/01/64248_40:0:680:480_1920x0_80_0_0_4da214c94ef820a6de39bcd4e3352a8c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአዲስ አበባን የትራንስፖርት እጥረት ይቀንሳሉ የተባሉ መቶ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶች ወደ ስምሪት ገቡ
11:45 01.04.2025 (የተሻሻለ: 12:04 01.04.2025) የአዲስ አበባን የትራንስፖርት እጥረት ይቀንሳሉ የተባሉ መቶ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶች ወደ ስምሪት ገቡ
"አውቶቡሶቹ ከአየር ብክለት ነፃ፣ ምቹ፣ በአንድ ጊዜ በርካታ ሠው ማጓጓዝ የሚችሉ፣ ዘመናዊና ተደራሽ፣ ወጪ ቆጣቢ፣ አስተማማኝ፣ ለአውቶቡስ ብቻ በተፈቀደ መስመር ስለሚጓዙ ፈጣን አገልግሎት የሚሰጡ እንዲሁም ለነዳጅ ይወጣ የነበረውን ወጪ የሚቀንሱ ናቸው" ሲሉ የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናግረዋል።
አውቶቡሶች ዛሬ በሁሉም የከተማ አቅጣጫዎች ለነዋሪዎች ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት እንደሚሰጡም ተገልጿል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን