ቻይና የዩክሬን ግጭት በፖለቲካዊ መፍትሄ መፈታቱን ትደግፋለች ሲሉ የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
10:41 01.04.2025 (የተሻሻለ: 15:14 01.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቻይና የዩክሬን ግጭት በፖለቲካዊ መፍትሄ መፈታቱን ትደግፋለች ሲሉ የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ቻይና የዩክሬን ግጭት በፖለቲካዊ መፍትሄ መፈታቱን ትደግፋለች ሲሉ የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ቤጂንግ የዩክሬን ቀውስ በንግግር እና ድርድር መቆም እንዳለበት በተደጋጋሚ ስትገለፅ እንደነበር ከስፑትኒክ ጋር ባደረጉት ልዩ ቃለ መጠይቅ አጽንኦት ሰጥተዋል።
"ሰላም ተቀምጦ አይገኝም፤ ጥረት ይፈልጋል" ሲሉ ዋንግ ተናግረዋል።
የሩሲያን የመደራደር ፍላጎት ያወደሱት የውጭ ጉዳይ ሚኒስተሩ፤ ቻይና ለሁሉም የሰላም ተነሳሽነቶች ያላትን ድጋፍ በማረጋገጥ፤ በዩሬዥያ እና በዓለም ዙሪያ መረጋጋትን የሚያመጣ ፍትሃዊ እና ዘላቂ ስምምነት እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል።
@sputnik_ethiopia