https://amh.sputniknews.africa
የሱዳን ጦር መሪ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉን እንደሚደመስሱ ቃል ገቡ
የሱዳን ጦር መሪ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉን እንደሚደመስሱ ቃል ገቡ
Sputnik አፍሪካ
የሱዳን ጦር መሪ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉን እንደሚደመስሱ ቃል ገቡ መሪው አብዱልፈታህ አል-ቡርሃን ቅዳሜ በሰጡት መግለጫ "ተፀፅተው" ትጥቃቸውን ለሚፈቱ የአማፂ ተዋጊዎች ምህረት እንደሚያደርጉ ተናግረዋል። በሌላ መግለጫ የሱዳን ጦር ቀደም... 30.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-30T16:52+0300
2025-03-30T16:52+0300
2025-03-30T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1e/56823_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_a35e37ebf22c020e263f1c789bea3e02.jpg
የሱዳን ጦር መሪ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉን እንደሚደመስሱ ቃል ገቡ መሪው አብዱልፈታህ አል-ቡርሃን ቅዳሜ በሰጡት መግለጫ "ተፀፅተው" ትጥቃቸውን ለሚፈቱ የአማፂ ተዋጊዎች ምህረት እንደሚያደርጉ ተናግረዋል። በሌላ መግለጫ የሱዳን ጦር ቀደም ሲል የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ማዕከል በነበረችው የካርቱም መንታ ከተማ ኡምዱርማን የሚገኘውን ትልቅ ገበያ ሱክ ሊቢያን መቆጣጠሩን ገልጿል። ጦሩ አብዛኛውን የካርቱም ክፍል እንደተቆጣጠረ እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ የተተዉ የጦር መሳሪያዎችና ትጥቆችን እንደያዘም አስታውቋል። በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1e/56823_71:0:1210:854_1920x0_80_0_0_0a73af30fdf513bdcfe6eee48d812b87.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሱዳን ጦር መሪ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉን እንደሚደመስሱ ቃል ገቡ
16:52 30.03.2025 (የተሻሻለ: 17:14 30.03.2025) የሱዳን ጦር መሪ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉን እንደሚደመስሱ ቃል ገቡ
መሪው አብዱልፈታህ አል-ቡርሃን ቅዳሜ በሰጡት መግለጫ "ተፀፅተው" ትጥቃቸውን ለሚፈቱ የአማፂ ተዋጊዎች ምህረት እንደሚያደርጉ ተናግረዋል።
በሌላ መግለጫ የሱዳን ጦር ቀደም ሲል የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ማዕከል በነበረችው የካርቱም መንታ ከተማ ኡምዱርማን የሚገኘውን ትልቅ ገበያ ሱክ ሊቢያን መቆጣጠሩን ገልጿል። ጦሩ አብዛኛውን የካርቱም ክፍል እንደተቆጣጠረ እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ የተተዉ የጦር መሳሪያዎችና ትጥቆችን እንደያዘም አስታውቋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን