የዒድ አል ፈጥር በዓል በመላው ኢትዮጵያ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል
11:55 30.03.2025 (የተሻሻለ: 12:24 30.03.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የዒድ አል ፈጥር በዓል በመላው ኢትዮጵያ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል
1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል በሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከብሯል፡፡
በዓሉ የዒድ የተለያዩ ሐይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶችን በማከናወን ይከበራል። በዓሉን አስመልክቶ የተለያዩ የመንግሥት ባለሥልጣናት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባስተላለፉት መልዕክት ዒድ አል ፈጥር “የምስጋና፣ የበጎ አድራጎት እና የወንድማማችነት/እኅትማማችነት” በዓል ነው ብለዋል።
@sputnik_ethiopia
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
