https://amh.sputniknews.africa
የጊኒ ፕሬዝዳንት ማማዲ ዶምቦያ ለቀድሞው የሀገሪቱ መሪ ሙሳ ዳዲስ ይቅርታ አደረጉ
የጊኒ ፕሬዝዳንት ማማዲ ዶምቦያ ለቀድሞው የሀገሪቱ መሪ ሙሳ ዳዲስ ይቅርታ አደረጉ
Sputnik አፍሪካ
የጊኒ ፕሬዝዳንት ማማዲ ዶምቦያ ለቀድሞው የሀገሪቱ መሪ ሙሳ ዳዲስ ይቅርታ አደረጉ የቀድሞው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት "በጤና እክል ምክንያት" ምህረት እንደተደረገላቸው የመንግሥት ቃል አቀባይ አማራ ካማራ ተናግረዋል። የቀድሞው ፕሬዝዳንት... 29.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-29T19:26+0300
2025-03-29T19:26+0300
2025-03-29T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1d/52549_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_91a26e1a388a7807df5e9c99024dcef0.jpg
የጊኒ ፕሬዝዳንት ማማዲ ዶምቦያ ለቀድሞው የሀገሪቱ መሪ ሙሳ ዳዲስ ይቅርታ አደረጉ የቀድሞው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት "በጤና እክል ምክንያት" ምህረት እንደተደረገላቸው የመንግሥት ቃል አቀባይ አማራ ካማራ ተናግረዋል። የቀድሞው ፕሬዝዳንት በ2009 በሀገሪቱ በተፈፀመው የጅምላ ግድያ እና አስገድዶ መድፈር በነበራቸው ሚና በሰብዓዊነት ላይ ወንጀል በመፈፀም ጥፋተኛ ተብለው በ2024 የ20 ዓመት እስራት ተላልፎባቸው ነበር። ምህረቱ መንግሥት በቅርቡ በጅምላ ግድያው ለተጎዱ ቤተሰቦች ካሳ ሊከፈል እንደሚችል ይፋ ማድረጉን ተከትሎ የመጣ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1d/52549_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_b64031a39a4a883d3b8de32a527bf3c1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የጊኒ ፕሬዝዳንት ማማዲ ዶምቦያ ለቀድሞው የሀገሪቱ መሪ ሙሳ ዳዲስ ይቅርታ አደረጉ
19:26 29.03.2025 (የተሻሻለ: 19:54 29.03.2025) የጊኒ ፕሬዝዳንት ማማዲ ዶምቦያ ለቀድሞው የሀገሪቱ መሪ ሙሳ ዳዲስ ይቅርታ አደረጉ
የቀድሞው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት "በጤና እክል ምክንያት" ምህረት እንደተደረገላቸው የመንግሥት ቃል አቀባይ አማራ ካማራ ተናግረዋል።
የቀድሞው ፕሬዝዳንት በ2009 በሀገሪቱ በተፈፀመው የጅምላ ግድያ እና አስገድዶ መድፈር በነበራቸው ሚና በሰብዓዊነት ላይ ወንጀል በመፈፀም ጥፋተኛ ተብለው በ2024 የ20 ዓመት እስራት ተላልፎባቸው ነበር።
ምህረቱ መንግሥት በቅርቡ በጅምላ ግድያው ለተጎዱ ቤተሰቦች ካሳ ሊከፈል እንደሚችል ይፋ ማድረጉን ተከትሎ የመጣ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን