ኢትዮጵያ ሶስተኛውን የባሕረኞች ማሠልጠኛ አካዳሚ ልትከፍት ነው

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ሶስተኛውን የባሕረኞች ማሠልጠኛ አካዳሚ ልትከፍት ነው
ኢትዮጵያ ሶስተኛውን የባሕረኞች ማሠልጠኛ አካዳሚ ልትከፍት ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.03.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ሶስተኛውን የባሕረኞች ማሠልጠኛ አካዳሚ ልትከፍት ነው

የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን የማሰልጠኛ አካዳሚውን ለመክፈት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ከአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ጋር ተፈራርሟል። 

አካዳሚው ከባቦጋያ ሎጅስቲክሰ እና ማሪታይም አካዳሚ እንዲሁም ከኢትዮጵያ ማሪታይም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ቀጥሎ ለሀገሪቱ ሶስተኛው ማሰልጠኛ እንደሚሆን ተገልጿል።

የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ኢትዮጵያ በ2022 በሎጅስቲክስ አፈፃፀም ከአፍሪካ ቀዳሚ እንድትሆን ለማድረግ እንዲሁም ባሕረኞችን አሠልጥኖ ለዓለም ገበያ በማቅረብ ከመጀመሪያዎቹ አምስት የዓለም ሀገራት ተርታ ለማሰለፍ እየሠራ እንደሚገኝ በማህበራዊ ትሥሥር ገፁ አስታውቋል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0