https://amh.sputniknews.africa
የደቡብ ሱዳን መንግሥት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሪክ ማቻር አመፅ በማነሳሳት ምርመራ እንደሚከፈትባቸው አስታወቀ
የደቡብ ሱዳን መንግሥት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሪክ ማቻር አመፅ በማነሳሳት ምርመራ እንደሚከፈትባቸው አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የደቡብ ሱዳን መንግሥት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሪክ ማቻር አመፅ በማነሳሳት ምርመራ እንደሚከፈትባቸው አስታወቀ "በእስር ላይ የሚገኙት ማቻር እና ፀረ-ሰላም ባልደረቦቻቸው ምርመራቸው ተጣርቶ እንደሁኔታው እርምጃ ይወስድባቸዋል" ሲሉ... 29.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-29T15:43+0300
2025-03-29T15:43+0300
2025-03-29T16:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1d/51485_0:162:1280:882_1920x0_80_0_0_17efba742482476fb47205ca7593a129.jpg
የደቡብ ሱዳን መንግሥት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሪክ ማቻር አመፅ በማነሳሳት ምርመራ እንደሚከፈትባቸው አስታወቀ "በእስር ላይ የሚገኙት ማቻር እና ፀረ-ሰላም ባልደረቦቻቸው ምርመራቸው ተጣርቶ እንደሁኔታው እርምጃ ይወስድባቸዋል" ሲሉ የመንግሥት ቃል አቀባይ ሚካኤል ማኩኢ ተናግረዋል። በፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ዲንካ ኃይሎች እና ለማቻር ታማኝ በሆኑ የኑዌር ተዋጊዎች መካከል ለአምስት ዓመታት የዘለቀውን የእርስ በእርስ ጦርነት ያስቆመው የ2018ቱ የሰላም ስምምነት አሁንም ፀንቶ እንደሚቆይ ቃል አቀባዩ አመላክተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1d/51485_0:42:1280:1002_1920x0_80_0_0_270c627fb72abed358a6f60ad8e150f4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የደቡብ ሱዳን መንግሥት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሪክ ማቻር አመፅ በማነሳሳት ምርመራ እንደሚከፈትባቸው አስታወቀ
15:43 29.03.2025 (የተሻሻለ: 16:24 29.03.2025) የደቡብ ሱዳን መንግሥት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሪክ ማቻር አመፅ በማነሳሳት ምርመራ እንደሚከፈትባቸው አስታወቀ
"በእስር ላይ የሚገኙት ማቻር እና ፀረ-ሰላም ባልደረቦቻቸው ምርመራቸው ተጣርቶ እንደሁኔታው እርምጃ ይወስድባቸዋል" ሲሉ የመንግሥት ቃል አቀባይ ሚካኤል ማኩኢ ተናግረዋል።
በፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ዲንካ ኃይሎች እና ለማቻር ታማኝ በሆኑ የኑዌር ተዋጊዎች መካከል ለአምስት ዓመታት የዘለቀውን የእርስ በእርስ ጦርነት ያስቆመው የ2018ቱ የሰላም ስምምነት አሁንም ፀንቶ እንደሚቆይ ቃል አቀባዩ አመላክተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን