https://amh.sputniknews.africa
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት የውጭ የስለላ ተቋም ለማቋቋም የሚያስችል የሕግ ማሻሻያ ፈረሙ
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት የውጭ የስለላ ተቋም ለማቋቋም የሚያስችል የሕግ ማሻሻያ ፈረሙ
Sputnik አፍሪካ
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት የውጭ የስለላ ተቋም ለማቋቋም የሚያስችል የሕግ ማሻሻያ ፈረሙ የተሻሻለ ቁጥጥርና የመንግሥት የደህንነት ኤጀንሲን መሻር ጨምሮ የሕግ ማሻሻያው በደቡብ አፍሪካ የስለላ አገልግሎት ላይ ከፍተኛ ለውጥ እንደሚያመጣ የደቡብ አፍሪካ... 29.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-29T14:45+0300
2025-03-29T14:45+0300
2025-03-29T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1d/51267_0:120:1280:840_1920x0_80_0_0_81332bc9291aeede8f6a220e5cb9132a.jpg
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት የውጭ የስለላ ተቋም ለማቋቋም የሚያስችል የሕግ ማሻሻያ ፈረሙ የተሻሻለ ቁጥጥርና የመንግሥት የደህንነት ኤጀንሲን መሻር ጨምሮ የሕግ ማሻሻያው በደቡብ አፍሪካ የስለላ አገልግሎት ላይ ከፍተኛ ለውጥ እንደሚያመጣ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት አስታውቋል። የተሻረው ኤጀንሲ በውጭ መረጃ አገልግሎት እና የሀገር ውስጥ መረጃ ኤጀንሲ እንደሚተካም በመግለጫው ተጠቅሷል። ለሀገር ውስጥ እና ውጭ ስለላ የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ መረጃ አካዳሚ እና የመረጃ ስልጠና ኢኒስቲትዩት በድጋሚ እንደሚቋቋሙም ጽ/ቤቱ ጨምሮ ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1d/51267_0:0:1280:960_1920x0_80_0_0_a1cda29fbe1c87e3b002559265c58ed6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት የውጭ የስለላ ተቋም ለማቋቋም የሚያስችል የሕግ ማሻሻያ ፈረሙ
14:45 29.03.2025 (የተሻሻለ: 15:04 29.03.2025) የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት የውጭ የስለላ ተቋም ለማቋቋም የሚያስችል የሕግ ማሻሻያ ፈረሙ
የተሻሻለ ቁጥጥርና የመንግሥት የደህንነት ኤጀንሲን መሻር ጨምሮ የሕግ ማሻሻያው በደቡብ አፍሪካ የስለላ አገልግሎት ላይ ከፍተኛ ለውጥ እንደሚያመጣ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት አስታውቋል።
የተሻረው ኤጀንሲ በውጭ መረጃ አገልግሎት እና የሀገር ውስጥ መረጃ ኤጀንሲ እንደሚተካም በመግለጫው ተጠቅሷል። ለሀገር ውስጥ እና ውጭ ስለላ የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ መረጃ አካዳሚ እና የመረጃ ስልጠና ኢኒስቲትዩት በድጋሚ እንደሚቋቋሙም ጽ/ቤቱ ጨምሮ ገልጿል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን