የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የአፍሪካ ሲኖዶስ ፓትርያርክ 22 የማዳጋስካር ዜጎችን በህንድ ውቅያኖስ አጠመቁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የአፍሪካ ሲኖዶስ ፓትርያርክ 22 የማዳጋስካር ዜጎችን በህንድ ውቅያኖስ አጠመቁ
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የአፍሪካ ሲኖዶስ ፓትርያርክ 22 የማዳጋስካር ዜጎችን በህንድ ውቅያኖስ አጠመቁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.03.2025
ሰብስክራይብ

የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የአፍሪካ ሲኖዶስ ፓትርያርክ 22 የማዳጋስካር ዜጎችን በህንድ ውቅያኖስ አጠመቁ 

የማጥመቅ ሥነ-ሥረዓቱ በጳጳስ ኮንስታንቲን ዛራይስክ መሪነት መጋቢት 16 ቀን በምዕራብ ማዳጋስካር የባህር ጠረፍ ላይ በምትገኘው ሞሮንዳቫ ከተማ አቅራቢያ ተካሂዷል።

ከጥምቀት ሥነ-ሥረዓቱ በኋላ ጳጳሱ የደብሩን አዲስ አባላቶች በቤተ-መቅደስ ውስጥ ተቀብለዋቸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0