በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ግንባታው ሊጠናቀቅ ጫፍ ለደረሰው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ግንባታው ሊጠናቀቅ ጫፍ ለደረሰው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ
በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ግንባታው ሊጠናቀቅ ጫፍ ለደረሰው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.03.2025
ሰብስክራይብ

በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ግንባታው ሊጠናቀቅ ጫፍ ለደረሰው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ

በዱባይ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ማህበር 100 ሺህ የአሜሪካን ዶላር የቦንድ ግዥ ፈፅሟል።

በተጨማሪም በባህሬን የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ 13 ሺህ ዶላር አበርክቷል። ይህም ማህበሩ በአጠቃላይ ያደረገውን ድጋፍ 45 ሺህ የአሜሪካ ዶላር እንደሚያደርሰው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽ/ቤት አስታውቋል። በሳዑዲ አረብያ የሪያድ ሚሲዮን ባልደረቦች በበኩላቸው ከ40 ሺህ ዶላር በላይ ቦንድ ለመግዛት ቃል እንደገቡ ጽ/ቤቱ ጨምሮ ገልጿል።

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ 98 በመቶ ተጠናቋል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0