በጋምቤላ ክልል የኮሌራ ክትባት ዘመቻ ሊጀመር ነው
19:17 28.03.2025 (የተሻሻለ: 19:44 28.03.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በጋምቤላ ክልል የኮሌራ ክትባት ዘመቻ ሊጀመር ነው
በክልሉ ከየካቲት ወር ጀምሮ የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝ ተከስቶ እንደነበር የሚታወስ ነው።
የክልሉ የጤና ቢሮ እንዳሳወቀው ነገ የሚጀመረው የክትባት ዘመቻ ከ980 ሺህ በላይ የክልሉን ነዋሪዎች ተደራሽ ያደረጋል።
ክትባቱ ዕድሜያቸው ከአንድ ዓመት በላይ ለሆናቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች ከመጋቢት 20 ቀን ጀምሮ ለሰባት ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።
@sputnik_ethiopia