https://amh.sputniknews.africa/20250328/48381.html
በጋምቤላ ክልል የኮሌራ ክትባት ዘመቻ ሊጀመር ነው
በጋምቤላ ክልል የኮሌራ ክትባት ዘመቻ ሊጀመር ነው
Sputnik አፍሪካ
በጋምቤላ ክልል የኮሌራ ክትባት ዘመቻ ሊጀመር ነው በክልሉ ከየካቲት ወር ጀምሮ የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝ ተከስቶ እንደነበር የሚታወስ ነው። የክልሉ የጤና ቢሮ እንዳሳወቀው ነገ የሚጀመረው የክትባት ዘመቻ ከ980 ሺህ በላይ የክልሉን ነዋሪዎች ተደራሽ... 28.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-28T19:17+0300
2025-03-28T19:17+0300
2025-03-28T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1c/48228_51:0:664:345_1920x0_80_0_0_6cf8906d56d37a7c005e1eb4e815565c.jpg
በጋምቤላ ክልል የኮሌራ ክትባት ዘመቻ ሊጀመር ነው በክልሉ ከየካቲት ወር ጀምሮ የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝ ተከስቶ እንደነበር የሚታወስ ነው። የክልሉ የጤና ቢሮ እንዳሳወቀው ነገ የሚጀመረው የክትባት ዘመቻ ከ980 ሺህ በላይ የክልሉን ነዋሪዎች ተደራሽ ያደረጋል። ክትባቱ ዕድሜያቸው ከአንድ ዓመት በላይ ለሆናቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች ከመጋቢት 20 ቀን ጀምሮ ለሰባት ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1c/48228_127:0:587:345_1920x0_80_0_0_db8b513dc72be4babb341a1549889f21.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በጋምቤላ ክልል የኮሌራ ክትባት ዘመቻ ሊጀመር ነው
19:17 28.03.2025 (የተሻሻለ: 19:44 28.03.2025) በጋምቤላ ክልል የኮሌራ ክትባት ዘመቻ ሊጀመር ነው
በክልሉ ከየካቲት ወር ጀምሮ የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝ ተከስቶ እንደነበር የሚታወስ ነው።
የክልሉ የጤና ቢሮ እንዳሳወቀው ነገ የሚጀመረው የክትባት ዘመቻ ከ980 ሺህ በላይ የክልሉን ነዋሪዎች ተደራሽ ያደረጋል።
ክትባቱ ዕድሜያቸው ከአንድ ዓመት በላይ ለሆናቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች ከመጋቢት 20 ቀን ጀምሮ ለሰባት ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን