ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት በፖለቲካዊ ጥቅም ነው የሚመራው ሲሉ የቀድሞ የአውሮፓ ፓርላማ አባል ተናገሩ
17:30 28.03.2025 (የተሻሻለ: 18:04 28.03.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት በፖለቲካዊ ጥቅም ነው የሚመራው ሲሉ የቀድሞ የአውሮፓ ፓርላማ አባል ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት በፖለቲካዊ ጥቅም ነው የሚመራው ሲሉ የቀድሞ የአውሮፓ ፓርላማ አባል ተናገሩ
የቀድሞ የአውሮፓ ፓርላማ አባል እና የሕግ ባለሙያ ጂልበርት ኮላርድ "አይሲሲ ስልጣኑን እንዳጣ እና አንድ ቀን መጥፋቱ እንደማይቀር" ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"አይሲሲ በፖለቲካዊ ጥቅም መዳፍ ውስጥ ነው፤ በዚህም ለተቋሙ ምንም ዓይነት የፍትሃዊነት ቁመና ልንሰጠው አንችልም" ብለዋል።
አይሲሲ “የተለዩ ኢላማዎች” እንዳሉትና ጉዳዮቹንም አድሎአዊ በሆነ መልኩ እንደሚያቅረብ የተናገሩት ጂልበርት ኮላርድ፤ ጠቅላይ አቃቤ ሕጉ “በጣም አወዛጋቢ ግለሰብ ናቸው” ሲሉም አስረግጠዋል።
"ስለዚህ በእኔ እምነት ተቋሙ ወይ መቅረት አለበት አልያም ሙሉ በሙሉ ማሻሻያ ሊደረግበት ይገባል" ብለዋል።
@sputnik_ethiopia