የኪዬቭ ጦር በሩሲያ ሱድዛ ከተማ የጋዝ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ላይ በድጋሚ በፈፀሙት ጥቃት ከፍተኛ ወድመት እንዳደረሱ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
16:08 28.03.2025 (የተሻሻለ: 16:24 28.03.2025)
Video Player is loading.
የኪዬቭ ጦር በሩሲያ ሱድዛ ከተማ የጋዝ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ላይ በድጋሚ በፈፀሙት ጥቃት ከፍተኛ ወድመት እንዳደረሱ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የኪዬቭ ጦር በሩሲያ ሱድዛ ከተማ የጋዝ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ላይ በድጋሚ በፈፀሙት ጥቃት ከፍተኛ ወድመት እንዳደረሱ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
ሚኒስቴሩ የኪዬቭ አገዛዝ የሩሲያ የሲቪል የኃይል መሠረተ ልማቶች ላይ ሆን ብሎ ጥቃት ላለመፈፀም በአደባባይ የሚሰጠው መግለጫ ሌላው የዘለንስኪ ማታለያ መሆኑን አጽንኦት ሰጥቷል።
@sputnik_ethiopia