የኪዬቭ ጦር በሩሲያ ሱድዛ ከተማ የጋዝ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ላይ በድጋሚ በፈፀሙት ጥቃት ከፍተኛ ወድመት እንዳደረሱ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

Video Player is loading.
ወቅታዊ ሰዓት 0:00
/
Duration 0:00
ያውርዱ: 0%
0:00
ሂደት: 0%
የስርጭት ቅርፅ ቀጥታ
ቀሪ ሰዓት -0:00
 
1x
AUTO
የኪዬቭ ጦር በሩሲያ ሱድዛ ከተማ የጋዝ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ላይ በድጋሚ በፈፀሙት ጥቃት ከፍተኛ ወድመት እንዳደረሱ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
ሰብስክራይብ

የኪዬቭ ጦር በሩሲያ ሱድዛ ከተማ የጋዝ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ላይ በድጋሚ በፈፀሙት ጥቃት ከፍተኛ ወድመት እንዳደረሱ የሩሲያ  መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

ሚኒስቴሩ የኪዬቭ አገዛዝ የሩሲያ የሲቪል የኃይል መሠረተ ልማቶች ላይ ሆን ብሎ ጥቃት ላለመፈፀም በአደባባይ የሚሰጠው መግለጫ ሌላው የዘለንስኪ ማታለያ መሆኑን አጽንኦት ሰጥቷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0