https://amh.sputniknews.africa
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ከአሜሪካ ጋር በጥሬ ማዕድን ዙሪያ እየተነጋገረች እንደሆነ ገለጸች
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ከአሜሪካ ጋር በጥሬ ማዕድን ዙሪያ እየተነጋገረች እንደሆነ ገለጸች
Sputnik አፍሪካ
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ከአሜሪካ ጋር በጥሬ ማዕድን ዙሪያ እየተነጋገረች እንደሆነ ገለጸችየኮንጎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቴሬዝ ካይዋምባ ዋግነር በአሜሪካ አዲስ አስተዳደር ከመምጣቱ አኳያ እየተደረገ ያለው ውይይት የተለመደ መሆኑን አጽንኦት... 28.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-28T14:16+0300
2025-03-28T14:16+0300
2025-03-28T14:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1c/46753_0:1:846:477_1920x0_80_0_0_841e12b60429185139afccf9e7633822.jpg
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ከአሜሪካ ጋር በጥሬ ማዕድን ዙሪያ እየተነጋገረች እንደሆነ ገለጸችየኮንጎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቴሬዝ ካይዋምባ ዋግነር በአሜሪካ አዲስ አስተዳደር ከመምጣቱ አኳያ እየተደረገ ያለው ውይይት የተለመደ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡🪖 የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ኮንጎ የደቡባዊ አፍሪካ ልማት ማህበረሰብ (ሳድክ) ወታደሮች ቀስ በቀስ እና በተቀናጀ መልኩ እንዲወጡ እንዲሁም መዋቅራዊ እና የተረጋጋ ሽግግር እንዲኖር ቁርጠኛ መሆኗን አረጋግጠዋል። “ለሳድክ ወታደሮችን የሚያዋጡ ሀገራት የወሰዱት ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ትክክል ነው፡፡ እኛም እንቀበለዋልን” ሲሉ ዋግነር ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ከአሜሪካ ጋር በጥሬ ማዕድን ዙሪያ እየተነጋገረች እንደሆነ ገለጸች
Sputnik አፍሪካ
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ከአሜሪካ ጋር በጥሬ ማዕድን ዙሪያ እየተነጋገረች እንደሆነ ገለጸች
2025-03-28T14:16+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1c/46753_105:0:742:478_1920x0_80_0_0_4f25124699a0b049effa4daf0daeef16.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ከአሜሪካ ጋር በጥሬ ማዕድን ዙሪያ እየተነጋገረች እንደሆነ ገለጸች
14:16 28.03.2025 (የተሻሻለ: 14:34 28.03.2025) ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ከአሜሪካ ጋር በጥሬ ማዕድን ዙሪያ እየተነጋገረች እንደሆነ ገለጸች
የኮንጎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቴሬዝ ካይዋምባ ዋግነር በአሜሪካ አዲስ አስተዳደር ከመምጣቱ አኳያ እየተደረገ ያለው ውይይት የተለመደ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡
🪖 የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ኮንጎ የደቡባዊ አፍሪካ ልማት ማህበረሰብ (ሳድክ) ወታደሮች ቀስ በቀስ እና በተቀናጀ መልኩ እንዲወጡ እንዲሁም መዋቅራዊ እና የተረጋጋ ሽግግር እንዲኖር ቁርጠኛ መሆኗን አረጋግጠዋል።
“ለሳድክ ወታደሮችን የሚያዋጡ ሀገራት የወሰዱት ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ትክክል ነው፡፡ እኛም እንቀበለዋልን” ሲሉ ዋግነር ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን