የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ፤ ለወደፊቷ አፍሪካ "በዋጋ ሊተመን የማይችል" እድሎች አሉት ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ፤ ለወደፊቷ አፍሪካ "በዋጋ ሊተመን የማይችል" እድሎች አሉት ተባለ
የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ፤ ለወደፊቷ አፍሪካ በዋጋ ሊተመን የማይችል እድሎች አሉት ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.03.2025
ሰብስክራይብ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ፤ ለወደፊቷ አፍሪካ "በዋጋ ሊተመን የማይችል" እድሎች አሉት ተባለ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና እ.ኤ.አ  በ2045 የአህጉሪቱን የንግድ ልውውጥ በ45%  እንደሚያሳድግ ይገመታል፤ በማለት የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዲስ የኢኮኖሚ ሪፖርት አስነበበ።

የቀጠናው ቁልፍ ተጠቃሚ ኢንዱስትሪዎች፦ ምግብ እና ግብርና (+60%)፣ ማኑፋክቸሪንግ (+48%) እና አገልግሎቶች (+34%) ያካተቱ ሲሆን ይህም ብዝሃነትን እና ኢንዱስትሪ መርነትን ያሳድጋል፡፡

በኤክስፖርት ዕድገት ከፍተኛ አፈፃፀም ያላቸው አገሮች ካሜሩን (+141%)፣ ኢትዮጵያ (+104%)፣ ናሚቢያ (+66%) እና ዚምባብዌ (+59%) ያካትታል።

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ድህነትን እና ያለመመጣጠንን ይቀንሳል ተብሎ ቢጠበቅም ፣ ነገርግን የሚፈጥረው ተፅዕኖ እኩል አይሆንም። ክፍተቶችን ለመቅረፍ ፦ የትምህርት፣ የኢንዱስትሪ ፖሊሲዎች እና የሴቶች ነጋዴዎች ድጋፍ ቅድሚያ ሊሰጣቸው እንደሚገባ ሪፖርቱ አመልክቷል።

ምስሉ በሰው - ስራሽ አስተውሎት የበለፀገ ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0