https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ እና አሜሪካ ማዕቀብን በተመለከተ የሚያደረጉት ስምምነት "በአውሮፓ አካሄድ ላይ ትልቅ ተጽዕኖ ይፈጥራል" ሲሉ የሃንጋሪ የወጭ ጉዳይ ሚንስትር ተናገሩ
ሩሲያ እና አሜሪካ ማዕቀብን በተመለከተ የሚያደረጉት ስምምነት "በአውሮፓ አካሄድ ላይ ትልቅ ተጽዕኖ ይፈጥራል" ሲሉ የሃንጋሪ የወጭ ጉዳይ ሚንስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ እና አሜሪካ ማዕቀብን በተመለከተ የሚያደረጉት ስምምነት "በአውሮፓ አካሄድ ላይ ትልቅ ተጽዕኖ ይፈጥራል" ሲሉ የሃንጋሪ የወጭ ጉዳይ ሚንስትር ተናገሩ "የማዕቀብ ፖሊሲው ለአውሮፓ ኪሳራ ነው የሆነው፡፡ የማዕቀቡን ትክክለኛ ተጽዕኖ ከተመለከታቸሁ... 28.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-28T12:41+0300
2025-03-28T12:41+0300
2025-03-28T13:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1c/45889_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_4534d3556df2b6e4f0fef24d7a8cf3df.jpg
ሩሲያ እና አሜሪካ ማዕቀብን በተመለከተ የሚያደረጉት ስምምነት "በአውሮፓ አካሄድ ላይ ትልቅ ተጽዕኖ ይፈጥራል" ሲሉ የሃንጋሪ የወጭ ጉዳይ ሚንስትር ተናገሩ "የማዕቀብ ፖሊሲው ለአውሮፓ ኪሳራ ነው የሆነው፡፡ የማዕቀቡን ትክክለኛ ተጽዕኖ ከተመለከታቸሁ የሩሲያ ኢኮኖሚ ሳይሆን የወደቀው በሚያሳዝን ሁኔታየአውሮፓ ተወዳዳሪነት ነው" ሲሉ ፒተር ሲያርቶ ለአርአይኤ ኖቮስቲ ተናግረዋል። የማዕቀቡ መነሳት ለሀገራቸው "ጥሩ ዜና" እንደሚሆን የተናገሩት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ፤ በፀረ-ሩሲያ ማዕቀቦች ምክንያት የሃንጋሪ ኢኮኖሚ ባለፉት ሶስት ዓመታት 20 ቢሊዮን ዩሮ አጥቷል ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ እና አሜሪካ ማዕቀብን በተመለከተ የሚያደረጉት ስምምነት "በአውሮፓ አካሄድ ላይ ትልቅ ተጽዕኖ ይፈጥራል" ሲሉ የሃንጋሪ የወጭ ጉዳይ ሚንስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ እና አሜሪካ ማዕቀብን በተመለከተ የሚያደረጉት ስምምነት "በአውሮፓ አካሄድ ላይ ትልቅ ተጽዕኖ ይፈጥራል" ሲሉ የሃንጋሪ የወጭ ጉዳይ ሚንስትር ተናገሩ
2025-03-28T12:41+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1c/45889_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_efc5d76ddd3d4687ffdbf91d055ab087.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ እና አሜሪካ ማዕቀብን በተመለከተ የሚያደረጉት ስምምነት "በአውሮፓ አካሄድ ላይ ትልቅ ተጽዕኖ ይፈጥራል" ሲሉ የሃንጋሪ የወጭ ጉዳይ ሚንስትር ተናገሩ
12:41 28.03.2025 (የተሻሻለ: 13:04 28.03.2025) ሩሲያ እና አሜሪካ ማዕቀብን በተመለከተ የሚያደረጉት ስምምነት "በአውሮፓ አካሄድ ላይ ትልቅ ተጽዕኖ ይፈጥራል" ሲሉ የሃንጋሪ የወጭ ጉዳይ ሚንስትር ተናገሩ
"የማዕቀብ ፖሊሲው ለአውሮፓ ኪሳራ ነው የሆነው፡፡ የማዕቀቡን ትክክለኛ ተጽዕኖ ከተመለከታቸሁ የሩሲያ ኢኮኖሚ ሳይሆን የወደቀው በሚያሳዝን ሁኔታየአውሮፓ ተወዳዳሪነት ነው" ሲሉ ፒተር ሲያርቶ ለአርአይኤ ኖቮስቲ ተናግረዋል።
የማዕቀቡ መነሳት ለሀገራቸው "ጥሩ ዜና" እንደሚሆን የተናገሩት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ፤ በፀረ-ሩሲያ ማዕቀቦች ምክንያት የሃንጋሪ ኢኮኖሚ ባለፉት ሶስት ዓመታት 20 ቢሊዮን ዩሮ አጥቷል ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን