https://amh.sputniknews.africa
ኬኒያ በደቡብ ሱዳን ያለውን ውጥረት ለመፍታት ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን ጀመረች
ኬኒያ በደቡብ ሱዳን ያለውን ውጥረት ለመፍታት ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን ጀመረች
Sputnik አፍሪካ
ኬኒያ በደቡብ ሱዳን ያለውን ውጥረት ለመፍታት ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን ጀመረች የኬኒያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ እና የደቡብ ሱዳን አቻቸው ሳልቫ ኪር የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝዳንት ሪክ ማቻርን በቁጥጥር ስር መዋል እና መያዝ አሰመልክቶ በስልክ... 27.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-27T20:35+0300
2025-03-27T20:35+0300
2025-03-27T21:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1b/40792_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_aa7649533a0297ed5394f2e7bf6d1832.jpg.webp
ኬኒያ በደቡብ ሱዳን ያለውን ውጥረት ለመፍታት ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን ጀመረች የኬኒያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ እና የደቡብ ሱዳን አቻቸው ሳልቫ ኪር የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝዳንት ሪክ ማቻርን በቁጥጥር ስር መዋል እና መያዝ አሰመልክቶ በስልክ ተወያይተዋል። ሩቶ ከኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ሙሴቬኒ እና ከኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር ከተመካከሩ በኋላ ምክክር ለማስጀመር እና ውጥረቶችን ለማርገብ ወደ ደቡብ ሱዳን ልዩ መልዕክተኛ እንደሚልኩ ይፋ አድርገዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1b/40792_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_d0922ffbba1e5561a7ecaee3e5d6c762.jpg.webpSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኬኒያ በደቡብ ሱዳን ያለውን ውጥረት ለመፍታት ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን ጀመረች
20:35 27.03.2025 (የተሻሻለ: 21:14 27.03.2025) ኬኒያ በደቡብ ሱዳን ያለውን ውጥረት ለመፍታት ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን ጀመረች
የኬኒያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ እና የደቡብ ሱዳን አቻቸው ሳልቫ ኪር የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝዳንት ሪክ ማቻርን በቁጥጥር ስር መዋል እና መያዝ አሰመልክቶ በስልክ ተወያይተዋል።
ሩቶ ከኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ሙሴቬኒ እና ከኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር ከተመካከሩ በኋላ ምክክር ለማስጀመር እና ውጥረቶችን ለማርገብ ወደ ደቡብ ሱዳን ልዩ መልዕክተኛ እንደሚልኩ ይፋ አድርገዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን