https://amh.sputniknews.africa
በአሜሪካ የሚገኘውን የሩሲያ ኤምባሲ ወደ ሥራ መመለስ አስፈላጊ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
በአሜሪካ የሚገኘውን የሩሲያ ኤምባሲ ወደ ሥራ መመለስ አስፈላጊ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
በአሜሪካ የሚገኘውን የሩሲያ ኤምባሲ ወደ ሥራ መመለስ አስፈላጊ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ"እንደ ማንኛውም በፕሬዝዳንቱ ተሹሞ እንደሚላክ አምባሳደር (በአሜሪካ አዲሱ የሩሲያ አምባሳደር አሌክሳንደር ዳርቺዬቭ) በተላኩበት ሀገር... 27.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-27T15:29+0300
2025-03-27T15:29+0300
2025-03-27T20:15+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1b/39718_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_6ff79cc07e13f1ed07df92439592f1c7.jpg
በአሜሪካ የሚገኘውን የሩሲያ ኤምባሲ ወደ ሥራ መመለስ አስፈላጊ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ"እንደ ማንኛውም በፕሬዝዳንቱ ተሹሞ እንደሚላክ አምባሳደር (በአሜሪካ አዲሱ የሩሲያ አምባሳደር አሌክሳንደር ዳርቺዬቭ) በተላኩበት ሀገር የሩሲያን የውጭ ፖሊሲ ፕሮግራም ተግባራዊ ያደርጋሉ። የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ አስተዳደር የሁለትዮሽ ግኑኝነቱን ከማበላሸቱ ጋር ተያይዞ ግን አሁን ያለው ሁኔታው እጅግ በጣም ከባድ ነው” ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።አምባሳደሩ ከአሜሪካውያን ጋር እንደገና ግንኙነት ለመጀመር መሥራት እንደሚጠበቅባቸው ዛካሮቫ አክለዋል።አዲሱ የሩሲያ አምባሳደር ትናንት ምሽት ዋሽንግተን ገብተዋል። ዳርቺዬቭ ዋሽንግተን እንደደረሱ ለሩሲያ ፕሬስ በሰጡት የመጀመሪያ አስተያየት በሩሲያ እና አሜሪካ መካከል የሚደረጉ ግንኙነቶችን እና የዲፕሎማሲ ሥራዎችን ለማሻሻል "የእድል መስኮት" እንደተከፈተ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1b/39718_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_66bb9362dc8c21f857818281e0515661.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአሜሪካ የሚገኘውን የሩሲያ ኤምባሲ ወደ ሥራ መመለስ አስፈላጊ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
15:29 27.03.2025 (የተሻሻለ: 20:15 27.03.2025) በአሜሪካ የሚገኘውን የሩሲያ ኤምባሲ ወደ ሥራ መመለስ አስፈላጊ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
"እንደ ማንኛውም በፕሬዝዳንቱ ተሹሞ እንደሚላክ አምባሳደር (በአሜሪካ አዲሱ የሩሲያ አምባሳደር አሌክሳንደር ዳርቺዬቭ) በተላኩበት ሀገር የሩሲያን የውጭ ፖሊሲ ፕሮግራም ተግባራዊ ያደርጋሉ። የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ አስተዳደር የሁለትዮሽ ግኑኝነቱን ከማበላሸቱ ጋር ተያይዞ ግን አሁን ያለው ሁኔታው እጅግ በጣም ከባድ ነው” ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
አምባሳደሩ ከአሜሪካውያን ጋር እንደገና ግንኙነት ለመጀመር መሥራት እንደሚጠበቅባቸው ዛካሮቫ አክለዋል።
አዲሱ የሩሲያ አምባሳደር ትናንት ምሽት ዋሽንግተን ገብተዋል። ዳርቺዬቭ ዋሽንግተን እንደደረሱ ለሩሲያ ፕሬስ በሰጡት የመጀመሪያ አስተያየት በሩሲያ እና አሜሪካ መካከል የሚደረጉ ግንኙነቶችን እና የዲፕሎማሲ ሥራዎችን ለማሻሻል "የእድል መስኮት" እንደተከፈተ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን