https://amh.sputniknews.africa
ተመድ የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝዳንት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከትሎ ሁሉም አካላት ሁኔታዎችን ከማካረር እንዲቆጠቡ አሳሰበ
ተመድ የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝዳንት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከትሎ ሁሉም አካላት ሁኔታዎችን ከማካረር እንዲቆጠቡ አሳሰበ
Sputnik አፍሪካ
ተመድ የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝዳንት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከትሎ ሁሉም አካላት ሁኔታዎችን ከማካረር እንዲቆጠቡ አሳሰበ የደቡብ ሱዳን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሪክ ማቻር ትናንት ምሽት በጁባ በቁም እስር እንዲውሉ ተደርገዋል።በደቡብ ሱዳን... 27.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-27T19:03+0300
2025-03-27T19:03+0300
2025-03-27T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1b/36359_0:27:1066:627_1920x0_80_0_0_832d483ceb3101c8765e16a9bed5ef32.jpg
ተመድ የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝዳንት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከትሎ ሁሉም አካላት ሁኔታዎችን ከማካረር እንዲቆጠቡ አሳሰበ የደቡብ ሱዳን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሪክ ማቻር ትናንት ምሽት በጁባ በቁም እስር እንዲውሉ ተደርገዋል።በደቡብ ሱዳን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተልዕኮ ኃላፊ ኒኮላስ ሃይሶም "የሪክ ማቻርን የቁም እስር አሰመልክቶ የወጡ ዘገባዎችን ተከትሎ በደቡብ ሱዳን የሚገኘው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተልዕኮ ሁሉም ወገኖች ሁኔታውን እንዲቆጣጠሩ እና የተሻሻለውን የሰላም ስምምነት እንዲያከብሩ ይጠይቃል" ብለዋል። ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ከእስሩ ቀደም ሎ ሰላም ለማስፈን ያላችወን ፅኑ አቋም በመግለጽ ሀገሪቱ ወደ ጦርነት እንዳትመለስ ለመከላከል ቁርጠኛ እንደሆኑ አስረግጠው ነበር ተብሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1b/36359_97:0:969:654_1920x0_80_0_0_1ee4d68adb84584ba8c11a8c553728c6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ተመድ የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝዳንት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከትሎ ሁሉም አካላት ሁኔታዎችን ከማካረር እንዲቆጠቡ አሳሰበ
19:03 27.03.2025 (የተሻሻለ: 20:14 27.03.2025) ተመድ የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝዳንት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከትሎ ሁሉም አካላት ሁኔታዎችን ከማካረር እንዲቆጠቡ አሳሰበ
የደቡብ ሱዳን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሪክ ማቻር ትናንት ምሽት በጁባ በቁም እስር እንዲውሉ ተደርገዋል።
በደቡብ ሱዳን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተልዕኮ ኃላፊ ኒኮላስ ሃይሶም "የሪክ ማቻርን የቁም እስር አሰመልክቶ የወጡ ዘገባዎችን ተከትሎ በደቡብ ሱዳን የሚገኘው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተልዕኮ ሁሉም ወገኖች ሁኔታውን እንዲቆጣጠሩ እና የተሻሻለውን የሰላም ስምምነት እንዲያከብሩ ይጠይቃል" ብለዋል።
ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ከእስሩ ቀደም ሎ ሰላም ለማስፈን ያላችወን ፅኑ አቋም በመግለጽ ሀገሪቱ ወደ ጦርነት እንዳትመለስ ለመከላከል ቁርጠኛ እንደሆኑ አስረግጠው ነበር ተብሏል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን