የአፍሪካ ሕብረት ሩሲያ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት እየተጫወተችው ያለውን ሚና አወደሰ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአፍሪካ ሕብረት ሩሲያ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት እየተጫወተችው ያለውን ሚና አወደሰ
የአፍሪካ ሕብረት ሩሲያ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት እየተጫወተችው ያለውን ሚና አወደሰ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.03.2025
ሰብስክራይብ

የአፍሪካ ሕብረት ሩሲያ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት እየተጫወተችው ያለውን ሚና አወደሰ

በኢትዮጵያም የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን ከአዲሱ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሃሙድ አሊ ዩሱፍ ጋር በዛሬው እለት ተገናኝተው ተወያይተዋል።

ውይይቱ በተለይም በሱዳን እና ሶማሊያ ያሉ ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ በመፍታት ዙሪያ ያተኮረ እንደነበር በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ አስታውቋል።

አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን ሩሲያ በአፍሪካ ውህደት ዙሪያ አስተዋጽኦ እና ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ እንደሆነችም ገልፀዋል። አዲሱ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር እነዚህን የሩሲያ ጥረቶች እንዳደነቁ ከኤምባሲው የተገኘው መረጃ ጠቁሟል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአፍሪካ ሕብረት ሩሲያ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት እየተጫወተችው ያለውን ሚና አወደሰ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአፍሪካ ሕብረት ሩሲያ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት እየተጫወተችው ያለውን ሚና አወደሰ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአፍሪካ ሕብረት ሩሲያ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት እየተጫወተችው ያለውን ሚና አወደሰ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0