https://amh.sputniknews.africa
ሁቲዎች በቀይ ባሕር የአሜሪካ የጦር መርከቦች እና በእስራኤል ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን አስታወቁ
ሁቲዎች በቀይ ባሕር የአሜሪካ የጦር መርከቦች እና በእስራኤል ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
ሁቲዎች በቀይ ባሕር የአሜሪካ የጦር መርከቦች እና በእስራኤል ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን አስታወቁ"የሚሳይል ኃይሎች፣ የሰው አልባ ስርዓት ኃይሎች እና የባህር ኃይሎች ባካሄዱት የጋራ ወታደራዊ ኦፕሬሽን በትሩማን የጦር አውሮፕላን ተሸካሚ... 26.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-26T18:50+0300
2025-03-26T18:50+0300
2025-03-26T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1a/30206_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_0267ec0dfa194fe1f7bbb5d4ac26c096.jpg
ሁቲዎች በቀይ ባሕር የአሜሪካ የጦር መርከቦች እና በእስራኤል ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን አስታወቁ"የሚሳይል ኃይሎች፣ የሰው አልባ ስርዓት ኃይሎች እና የባህር ኃይሎች ባካሄዱት የጋራ ወታደራዊ ኦፕሬሽን በትሩማን የጦር አውሮፕላን ተሸካሚ በሚመሩ የጠላት ጦር መርከቦች ላይ ጥቃት ሰንዝረዋል...የሰው አልባ ስርዓት ኃይሎች በኃይል በተያዝው ጃፋ አካባቢ የሚገኙ የጠላት እስራኤል ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት ሰንዝረዋል። ጥቃቱም አላማውን አሳክቷል" ሲሉ የሁቲ ጦር ቃል አቀባይ ያህያ ሳሬ ተናግረዋል።በጦር መርከቦቹ ላይ የተካሄደው ጥቃት በርካታ ሰዓታት እንደፈጀም ጠቁመዋል።የሁቲዎች መሪ አብዱል ማሊክ አል-ሁቲ አሜሪካ በየመን ላይ ጥቃት ማድረሷን ከቀጠለች ሁሉም የአሜሪካ እና የእስራኤል መርከቦች የቀይ ባሕር እና የአረብ ባሕርን ማቋርጥ አይችሉም ሲሉ በዚህ ወር መጀመሪያ መናገራቸው የሚታወስ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/1a/30206_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_e35071376506495fe6d92e8689f1c3bd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሁቲዎች በቀይ ባሕር የአሜሪካ የጦር መርከቦች እና በእስራኤል ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን አስታወቁ
18:50 26.03.2025 (የተሻሻለ: 19:14 26.03.2025) ሁቲዎች በቀይ ባሕር የአሜሪካ የጦር መርከቦች እና በእስራኤል ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን አስታወቁ
"የሚሳይል ኃይሎች፣ የሰው አልባ ስርዓት ኃይሎች እና የባህር ኃይሎች ባካሄዱት የጋራ ወታደራዊ ኦፕሬሽን በትሩማን የጦር አውሮፕላን ተሸካሚ በሚመሩ የጠላት ጦር መርከቦች ላይ ጥቃት ሰንዝረዋል...የሰው አልባ ስርዓት ኃይሎች በኃይል በተያዝው ጃፋ አካባቢ የሚገኙ የጠላት እስራኤል ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት ሰንዝረዋል። ጥቃቱም አላማውን አሳክቷል" ሲሉ የሁቲ ጦር ቃል አቀባይ ያህያ ሳሬ ተናግረዋል።
በጦር መርከቦቹ ላይ የተካሄደው ጥቃት በርካታ ሰዓታት እንደፈጀም ጠቁመዋል።
የሁቲዎች መሪ አብዱል ማሊክ አል-ሁቲ አሜሪካ በየመን ላይ ጥቃት ማድረሷን ከቀጠለች ሁሉም የአሜሪካ እና የእስራኤል መርከቦች የቀይ ባሕር እና የአረብ ባሕርን ማቋርጥ አይችሉም ሲሉ በዚህ ወር መጀመሪያ መናገራቸው የሚታወስ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን