https://amh.sputniknews.africa
ከዘለንስኪ መግለጫዎች በተቃራኒ የኪዬቭ አገዛዝ በሩሲያ የኃይል ተቋማት ላይ የሚያደርሰውን ጥቃት ቀጥሏል ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አሰታወቀ
ከዘለንስኪ መግለጫዎች በተቃራኒ የኪዬቭ አገዛዝ በሩሲያ የኃይል ተቋማት ላይ የሚያደርሰውን ጥቃት ቀጥሏል ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አሰታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ከዘለንስኪ መግለጫዎች በተቃራኒ የኪዬቭ አገዛዝ በሩሲያ የኃይል ተቋማት ላይ የሚያደርሰውን ጥቃት ቀጥሏል ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አሰታወቀበግሌቦቭስኮይ የመሬት ውስጥ ጋዝ ማከማቻ ላይ ጥቃት ለመፈጸም ያነጣጠሩ ሁለት የዩክሬን ሰው አልባ... 26.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-26T17:48+0300
2025-03-26T17:48+0300
2025-03-26T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/29725.jpg?1743002043
ከዘለንስኪ መግለጫዎች በተቃራኒ የኪዬቭ አገዛዝ በሩሲያ የኃይል ተቋማት ላይ የሚያደርሰውን ጥቃት ቀጥሏል ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አሰታወቀበግሌቦቭስኮይ የመሬት ውስጥ ጋዝ ማከማቻ ላይ ጥቃት ለመፈጸም ያነጣጠሩ ሁለት የዩክሬን ሰው አልባ አወሮፕላኖች ትናንት ምሽት በክራይሚያ የባህር ዳርቻ ተመትተው ወድቀዋል። በተጨማሪም የዩክሬን ጦር በብራያንስክ እና በኩርስክ ክልሎች ውስጥ የሚገኙ የኃይል ተቋማት ላይ በሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት በመፈፀሙ በርካታ ነዋሪዎችን ኤሌክትሪክ አሳጥቷል ሲል ሚኒስቴሩ ገልጿል።ኪዬቭ በኃይል መሠረተ ልማት ላይ ጥቃቷን በመቀጠል በዩክሬን ግጭት አፈታት ዙሪያ የሩሲያ እና አሜሪካን ንግግር ለማደናቀፍ የተቻላትን ሁሉ እያደረገች ነው ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አክሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከዘለንስኪ መግለጫዎች በተቃራኒ የኪዬቭ አገዛዝ በሩሲያ የኃይል ተቋማት ላይ የሚያደርሰውን ጥቃት ቀጥሏል ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አሰታወቀ
17:48 26.03.2025 (የተሻሻለ: 18:14 26.03.2025) ከዘለንስኪ መግለጫዎች በተቃራኒ የኪዬቭ አገዛዝ በሩሲያ የኃይል ተቋማት ላይ የሚያደርሰውን ጥቃት ቀጥሏል ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አሰታወቀ
በግሌቦቭስኮይ የመሬት ውስጥ ጋዝ ማከማቻ ላይ ጥቃት ለመፈጸም ያነጣጠሩ ሁለት የዩክሬን ሰው አልባ አወሮፕላኖች ትናንት ምሽት በክራይሚያ የባህር ዳርቻ ተመትተው ወድቀዋል።
በተጨማሪም የዩክሬን ጦር በብራያንስክ እና በኩርስክ ክልሎች ውስጥ የሚገኙ የኃይል ተቋማት ላይ በሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት በመፈፀሙ በርካታ ነዋሪዎችን ኤሌክትሪክ አሳጥቷል ሲል ሚኒስቴሩ ገልጿል።
ኪዬቭ በኃይል መሠረተ ልማት ላይ ጥቃቷን በመቀጠል በዩክሬን ግጭት አፈታት ዙሪያ የሩሲያ እና አሜሪካን ንግግር ለማደናቀፍ የተቻላትን ሁሉ እያደረገች ነው ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አክሏል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን