ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የባለሙያዎች ቋሚ የምክክር መድረክ በመፍጠር የዓለም አቀፍ ግንኙነት ስርዓትን ለመቀየር እንደሚሠሩ ገለፁ
14:13 26.03.2025 (የተሻሻለ: 14:44 26.03.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ እና ሩሲያ የባለሙያዎች ቋሚ የምክክር መድረክ በመፍጠር የዓለም አቀፍ ግንኙነት ስርዓትን ለመቀየር እንደሚሠሩ ገለፁ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የባለሙያዎች ቋሚ የምክክር መድረክ በመፍጠር የዓለም አቀፍ ግንኙነት ስርዓትን ለመቀየር እንደሚሠሩ ገለፁ
በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ከሩሲያ ስትራቴጂካዊ ጥናቶች ኢኒስቲትዩት ዳይሬክተር ጋር ተወያይተዋል።
አምባሳደር ገነት ተሾመ እና የኢኒስቲትዩቱ ዳይሬክተር እና የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚካይል ፍራድኮቭ በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ እንዲሁም በሰላም እና ደህንነት ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት እንዳደረጉ በሞስኮ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡
በውይይቱ በሀገራቱ የምርምር ተቋማት መካከል ያለውን ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር መደረጉን ኤምባሲው ጨምሮ ገልጿል።
@sputnik_ethiopia
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
