ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የባለሙያዎች ቋሚ የምክክር መድረክ በመፍጠር የዓለም አቀፍ ግንኙነት ስርዓትን ለመቀየር እንደሚሠሩ ገለፁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ እና ሩሲያ የባለሙያዎች ቋሚ የምክክር መድረክ በመፍጠር የዓለም አቀፍ ግንኙነት ስርዓትን ለመቀየር እንደሚሠሩ ገለፁ
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የባለሙያዎች ቋሚ የምክክር መድረክ በመፍጠር የዓለም አቀፍ ግንኙነት ስርዓትን ለመቀየር እንደሚሠሩ ገለፁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.03.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የባለሙያዎች ቋሚ የምክክር መድረክ በመፍጠር የዓለም አቀፍ ግንኙነት ስርዓትን ለመቀየር እንደሚሠሩ ገለፁ

በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ከሩሲያ ስትራቴጂካዊ ጥናቶች ኢኒስቲትዩት ዳይሬክተር ጋር ተወያይተዋል።

አምባሳደር ገነት ተሾመ እና የኢኒስቲትዩቱ ዳይሬክተር እና የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚካይል ፍራድኮቭ በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ እንዲሁም በሰላም እና ደህንነት ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት እንዳደረጉ በሞስኮ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡

በውይይቱ በሀገራቱ የምርምር ተቋማት መካከል ያለውን ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር መደረጉን ኤምባሲው ጨምሮ ገልጿል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የባለሙያዎች ቋሚ የምክክር መድረክ በመፍጠር የዓለም አቀፍ ግንኙነት ስርዓትን ለመቀየር እንደሚሠሩ ገለፁ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የባለሙያዎች ቋሚ የምክክር መድረክ በመፍጠር የዓለም አቀፍ ግንኙነት ስርዓትን ለመቀየር እንደሚሠሩ ገለፁ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0