ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሕብረት የሰላም እና ደህንነት ምክር ቤት አቀባበል ተደረገላት

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ በአፍሪካ ሕብረት የሰላም እና ደህንነት ምክር ቤት አቀባበል ተደረገላት
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሕብረት የሰላም እና ደህንነት ምክር ቤት አቀባበል ተደረገላት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.03.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሕብረት የሰላም እና ደህንነት ምክር ቤት አቀባበል ተደረገላት

ኢትዮጵያን ጨምሮ የአፍሪካ ሕብረት የሰላም እና ደህንነት ምክር ቤት አዲስ አባል ሀገራት በታንዛንያ አሩሻ ከተማ በተካሄደ ሥነ-ሥርዓት አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

በሥነ-ሥርዓቱ አዲሶቹ አባላት ኢትዮጵያ እና ኢስዋቲኒ ምክር ቤቱን በይፋ ተቀላቅለዋል።

ካሜሮን እና ናይጄሪያ በድጋሚ የተመረጡ የምክር ቤቱ አባላት ናቸው።

ኢትዮጵያ ከሚያዝያ ወር አንስቶ በምክር ቤቱ በይፋ በአባልነት ማገልገል እንደምትጀምር ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0