https://amh.sputniknews.africa
ኪዬቭ በደቡባዊ ሩሲያ ክራስኖዳር ክልል በኃይል መሠረት ልማት ላይ በፈፀመችው የድሮን ጥቃት የኤሌክትሪክ መስመር መቋረጡ ተነገረ
ኪዬቭ በደቡባዊ ሩሲያ ክራስኖዳር ክልል በኃይል መሠረት ልማት ላይ በፈፀመችው የድሮን ጥቃት የኤሌክትሪክ መስመር መቋረጡ ተነገረ
Sputnik አፍሪካ
ኪዬቭ በደቡባዊ ሩሲያ ክራስኖዳር ክልል በኃይል መሠረት ልማት ላይ በፈፀመችው የድሮን ጥቃት የኤሌክትሪክ መስመር መቋረጡ ተነገረየዩክሬን ጦር በሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ በጋዝ ማከፋፈያ ጣቢያ ላይም የድሮን ጥቃት አካሂዷል። በክራይሚያ የመሬት ሥር የጋዝ... 25.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-25T17:01+0300
2025-03-25T17:01+0300
2025-03-25T17:52+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/23882.jpg?1742914369
ኪዬቭ በደቡባዊ ሩሲያ ክራስኖዳር ክልል በኃይል መሠረት ልማት ላይ በፈፀመችው የድሮን ጥቃት የኤሌክትሪክ መስመር መቋረጡ ተነገረየዩክሬን ጦር በሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ በጋዝ ማከፋፈያ ጣቢያ ላይም የድሮን ጥቃት አካሂዷል። በክራይሚያ የመሬት ሥር የጋዝ ማከማቻ ተቋም ላይ ያነጣጠረ የድሮን ጥቃት እንደከሸፈ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገልጿል። በሩሲያ የኃይል መሠረተ ልማት ላይ የሚካሄደው ተከታታይ ጥቃት ዘለንስኪ ተዓማኒ እና ተጠባቂ እንዳልሆነ ያሳያል ሲል ሚኒስቴሩ ተናግሯል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኪዬቭ በደቡባዊ ሩሲያ ክራስኖዳር ክልል በኃይል መሠረት ልማት ላይ በፈፀመችው የድሮን ጥቃት የኤሌክትሪክ መስመር መቋረጡ ተነገረ
17:01 25.03.2025 (የተሻሻለ: 17:52 25.03.2025) ኪዬቭ በደቡባዊ ሩሲያ ክራስኖዳር ክልል በኃይል መሠረት ልማት ላይ በፈፀመችው የድሮን ጥቃት የኤሌክትሪክ መስመር መቋረጡ ተነገረ
የዩክሬን ጦር በሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ በጋዝ ማከፋፈያ ጣቢያ ላይም የድሮን ጥቃት አካሂዷል። በክራይሚያ የመሬት ሥር የጋዝ ማከማቻ ተቋም ላይ ያነጣጠረ የድሮን ጥቃት እንደከሸፈ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገልጿል።
በሩሲያ የኃይል መሠረተ ልማት ላይ የሚካሄደው ተከታታይ ጥቃት ዘለንስኪ ተዓማኒ እና ተጠባቂ እንዳልሆነ ያሳያል ሲል ሚኒስቴሩ ተናግሯል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን