https://amh.sputniknews.africa
የእስራኤል ጦር በሶሪያ ወታደራዊ ኢላማዎችን እንደመታ ተናገረ
የእስራኤል ጦር በሶሪያ ወታደራዊ ኢላማዎችን እንደመታ ተናገረ
Sputnik አፍሪካ
የእስራኤል ጦር በሶሪያ ወታደራዊ ኢላማዎችን እንደመታ ተናገረ“የእስራኤል መከላከያ ኃይል ከጥቂት ሰዓታት በፊት በወሰደው ጥቃት በታድሙር እና በቲ4 የሶሪያ የጦር ሠፈሮች ላይ የቀሩ ወታደራዊ መሳሪያዎችን ኢላማ አድርጓል” ሲል የመከላከያ ሠራዊቱ... 25.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-25T16:21+0300
2025-03-25T16:21+0300
2025-03-26T11:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/19/23253_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_f76e4f3236897a579c00a7eb74680f20.jpg
የእስራኤል ጦር በሶሪያ ወታደራዊ ኢላማዎችን እንደመታ ተናገረ“የእስራኤል መከላከያ ኃይል ከጥቂት ሰዓታት በፊት በወሰደው ጥቃት በታድሙር እና በቲ4 የሶሪያ የጦር ሠፈሮች ላይ የቀሩ ወታደራዊ መሳሪያዎችን ኢላማ አድርጓል” ሲል የመከላከያ ሠራዊቱ በቴሌግራም ገፁ ይፋ አድርጓል።የእስራኤል ጦር በታኅሣሥ ወር መጀመሪያ በደማስቆ የመንግሥት ለውጥ መደረጉን ተከትሎ በቀድሞው የሶሪያ ጦር ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት ማደረስ እንደጀመረ የሚታወስ ነው። በበርካታ የሶሪያ ግዛቶች ውስጥ ባሉ ወታደራዊ የአየር ማረፊያዎች፣ የጦር መሣሪያ መጋዘኖች እና የአየር መከላከያ ሥርዓቶች ላይ ከፍተኛ ጥቃት ፈጽሟል።እስራኤል በፓልሚራ ወታደራዊ አየር ማረፊያ እንዲሁም በፓልሚራ እና በሆምስ መካከል በሚገኘው ቲ4 የሶሪያ አየር ኃይል ሠፈር ላይ ከዚህ ቀደም የአየር ድብደባ መፈፀሟ ይታወቃል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/03/19/23253_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_4efefd3eb6dabafa11cacd4404772875.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የእስራኤል ጦር በሶሪያ ወታደራዊ ኢላማዎችን እንደመታ ተናገረ
16:21 25.03.2025 (የተሻሻለ: 11:34 26.03.2025) የእስራኤል ጦር በሶሪያ ወታደራዊ ኢላማዎችን እንደመታ ተናገረ
“የእስራኤል መከላከያ ኃይል ከጥቂት ሰዓታት በፊት በወሰደው ጥቃት በታድሙር እና በቲ4 የሶሪያ የጦር ሠፈሮች ላይ የቀሩ ወታደራዊ መሳሪያዎችን ኢላማ አድርጓል” ሲል የመከላከያ ሠራዊቱ በቴሌግራም ገፁ ይፋ አድርጓል።
የእስራኤል ጦር በታኅሣሥ ወር መጀመሪያ በደማስቆ የመንግሥት ለውጥ መደረጉን ተከትሎ በቀድሞው የሶሪያ ጦር ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት ማደረስ እንደጀመረ የሚታወስ ነው። በበርካታ የሶሪያ ግዛቶች ውስጥ ባሉ ወታደራዊ የአየር ማረፊያዎች፣ የጦር መሣሪያ መጋዘኖች እና የአየር መከላከያ ሥርዓቶች ላይ ከፍተኛ ጥቃት ፈጽሟል።
እስራኤል በፓልሚራ ወታደራዊ አየር ማረፊያ እንዲሁም በፓልሚራ እና በሆምስ መካከል በሚገኘው ቲ4 የሶሪያ አየር ኃይል ሠፈር ላይ ከዚህ ቀደም የአየር ድብደባ መፈፀሟ ይታወቃል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን