በጎርጎሮሳዊያኑ 2021 በማእከላዊ አፍሪካ የነበረውን የእርስ በእርስ ጦርነት ለማስወገድ የሩሲያ እገዛ ረድቶናል በማለት ፕሬዝዳንት ቶኡዴራ ተናገሩ አፍሪካዊው መሪ ያነሷቸው ተጨማሪ ነጥቦች ፦ ⏺ ቶኡዴራ የሩሲያ የጦር አሰልጣኞች የሀገራቱ የጋራ ግንኙነቶች እንዲጠነክር ላደረጉት አስተዋፆ ምሥጋና አቅርበዋል።⏺ ማእከላዊ አፍሪካ በሩሲያ እርዳታ ሽብርተኝነትን መዋጋቷን ትቀጥላለች ብለዋል።⏺ ማእከላዊ አፍሪካ በግብርናው ዘርፍ የሩሲያን ኢንቨስተሮች ለመሳብ ዝግጁ እንደሆነች ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በጎርጎሮሳዊያኑ 2021 በማእከላዊ አፍሪካ የነበረውን የእርስ በእርስ ጦርነት ለማስወገድ የሩሲያ እገዛ ረድቶናል በማለት ፕሬዝዳንት ቶኡዴራ ተናገሩ
በጎርጎሮሳዊያኑ 2021 በማእከላዊ አፍሪካ የነበረውን የእርስ በእርስ ጦርነት ለማስወገድ የሩሲያ እገዛ ረድቶናል በማለት ፕሬዝዳንት ቶኡዴራ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
በጎርጎሮሳዊያኑ 2021 በማእከላዊ አፍሪካ የነበረውን የእርስ በእርስ ጦርነት ለማስወገድ የሩሲያ እገዛ ረድቶናል በማለት ፕሬዝዳንት ቶኡዴራ ተናገሩ አፍሪካዊው መሪ ያነሷቸው ተጨማሪ ነጥቦች ፦ ⏺ ቶኡዴራ የሩሲያ የጦር አሰልጣኞች የሀገራቱ የጋራ... 16.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-16T16:50+0300
2025-01-16T16:50+0300
2025-01-16T20:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በጎርጎሮሳዊያኑ 2021 በማእከላዊ አፍሪካ የነበረውን የእርስ በእርስ ጦርነት ለማስወገድ የሩሲያ እገዛ ረድቶናል በማለት ፕሬዝዳንት ቶኡዴራ ተናገሩ
16:50 16.01.2025 (የተሻሻለ: 20:14 16.01.2025)
ሰብስክራይብ