ሩሲያ እና ማእከላዊት አፍሪካ በደህንነት ጉዳዩች ላይ አብረው መስራታቸውን ይቀጥላሉ በማለት ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተናገሩ በሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድማር ፑቲን እና በ ማእከላዊት አፍሪካ አቻቸው ውይይት ወቅት የተነሱ ሀሳቦች፦⏺ በሀገራቱ መሀከል ያለው የንግድ እንቅስቃሴ ባለፈዉ አመት ከስምንት እጥፍ በላይ ጨምሯል፤ ይህም መልካም ነገር ሲሆን አሁንም ከሚጠበቀው አንፃር ውጤቱ አነስተኛ ነው።⏺ ሩሲያ ለማእከላዊ አፍሪካ የሰብአዊ እርዳታ ማቅረቧን ትቀጥላለች፤ ይህም የስንዴ መላክን ያካትታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ እና ማእከላዊት አፍሪካ በደህንነት ጉዳዩች ላይ አብረው መስራታቸውን ይቀጥላሉ በማለት ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተናገሩ
ሩሲያ እና ማእከላዊት አፍሪካ በደህንነት ጉዳዩች ላይ አብረው መስራታቸውን ይቀጥላሉ በማለት ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ እና ማእከላዊት አፍሪካ በደህንነት ጉዳዩች ላይ አብረው መስራታቸውን ይቀጥላሉ በማለት ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተናገሩ በሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድማር ፑቲን እና በ ማእከላዊት አፍሪካ አቻቸው ውይይት ወቅት የተነሱ ሀሳቦች መሀከል⏺ በሀገራቱ... 16.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-16T16:23+0300
2025-01-16T16:23+0300
2025-01-16T20:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሩሲያ እና ማእከላዊት አፍሪካ በደህንነት ጉዳዩች ላይ አብረው መስራታቸውን ይቀጥላሉ በማለት ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተናገሩ
16:23 16.01.2025 (የተሻሻለ: 20:14 16.01.2025)
ሰብስክራይብ