ሩሲያ በሶሪያ ላይ የተጣለው ማዕቀብ እንዲነሳ ጥሪ አቀረበች በተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ አምባሳደር ቫሲሊ ኒቤንዚያ በሶሪያ ላይ በተቀመጠው የፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር "ሁሌም እንደምንለው የሚጎዳው ተራው ሕዝብ ስለሆነ፤ ማዕቀቡ መነሳት አለበት" ብለዋል። ሩሲያ ለወንድም የሶሪያ ህዝብ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥልም በተመድ የሩሲያ መልዕክተኛ ጠቁመዋል። ሀገሪቱን መልሶ ለመገንባት እንዲቻል የአውሮፓ ሕብረት በሶሪያ ላይ የጣለውን የኢኮኖሚ ማዕቀብ በድጋሚ ሊመለከት ይገባል ሲሉ የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ኡርሱላ ቮን ዴር ሌየን ረቡዕ እለት ተናግረዋል። "ለመልሶ ግንባታ መሳለጥ በሶሪያ ላይ የተጣሉ የዘርፍ ማዕቀቦችን እንደገና ማጤን አለብን፤ ይህንን ለማድረግ እውነተኛ የሆነ አካታች የፖለቲካ ሂደት ማየት አለብን" ብለዋል ቮን ዴር ሌየን ስትራስቡርግ ውስጥ ባደረጉት ነግግር።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20241218/15811.html
ሩሲያ በሶሪያ ላይ የተጣለው ማዕቀብ እንዲነሳ ጥሪ አቀረበች
ሩሲያ በሶሪያ ላይ የተጣለው ማዕቀብ እንዲነሳ ጥሪ አቀረበች
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በሶሪያ ላይ የተጣለው ማዕቀብ እንዲነሳ ጥሪ አቀረበች በተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ አምባሳደር ቫሲሊ ኒቤንዚያ በሶሪያ ላይ በተቀመጠው የፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር "ሁሌም እንደምንለው የሚጎዳው ተራው ሕዝብ ስለሆነ፤ ማዕቀቡ... 18.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-18T18:19+0300
2024-12-18T18:19+0300
2024-12-18T18:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий