ጠቅላይ ሚኒስቴር ዓብይ አህመድ እና ልዑካቸው በቱርክ አንካራ እንደሚገኙ ተገለፀከጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት እንደተገኘዉ መረጃ የቱርኩ ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶዋን በፅህፈት ቤታቸው ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ሉዑካቸው አቀባበል አድርገውላቸዋል። ሁለቱ መሪዎች ከልዑካን ቡድናቸው ጋር በመሆን የሁለትዩሽ ውይይት ማድረጋቸው ተዘግቧል። ቀደምብሎ በአንካራ አሸማጋይነት የሚደረገው ሌላ ዙር የኢትዮጵያ እና ሱማልያ ድርድር በቱርክ እንደሚካሄድ መዘገቡ ይታወሳል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa/20241211/15375.html
ጠቅላይ ሚኒስቴር ዓብይ አህመድ እና ልዑካቸው በቱርክ አንካራ እንደሚገኙ ተገለፀ
ጠቅላይ ሚኒስቴር ዓብይ አህመድ እና ልዑካቸው በቱርክ አንካራ እንደሚገኙ ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
ጠቅላይ ሚኒስቴር ዓብይ አህመድ እና ልዑካቸው በቱርክ አንካራ እንደሚገኙ ተገለፀከጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት እንደተገኘዉ መረጃ የቱርኩ ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶዋን በፅህፈት ቤታቸው ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ሉዑካቸው አቀባበል አድርገውላቸዋል።... 11.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-11T20:50+0300
2024-12-11T20:50+0300
2024-12-11T21:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий