የጳጉሜ 4 ረፋድ ዋና ዋና የአለም ዜናዎች

ሰብስክራይብ
የጳጉሜ 4 ረፋድ ዋና ዋና የአለም ዜናዎች 🟠 ቭላድሚር ፑቲን የሰሜን ኮሪያን 76ኛ አመት የምስረታ በዓል አስመልክቶ ለኪም ጆንግ ኡን የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።🟠 የአየር መከላከያ ሥርዓት እያንዳንዳቸው አንድ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን በሩሲያዋ ቤልጎሮድ እና ኩርስክ ግዛቶች በአንድ ሌሊት ማውደማቸውን የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ።🟠 በሶሪያ ሃማ ግዛት ማስያፍ ከተማ አቅራቢያ በሚገኙ ኢላማዎች ላይ እስራኤል በፈፀመችው የአየር ጥቃት የሞቱት ሰዎች ቁጥር 14 መድረሱን እንዲሁም ቢያንስ 43 ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን የሶሪያ መንግስት የዜና አገልግሎት ዘግቧል።🟠 የአሜሪካ ዴሞክራቲክ ፕሬዚዳንታዊ እጩ ካማላ ሃሪስ ከሪፐብሊካኑ ተፎካካሪ እጩ ዶናልድ ትራምፕ ጋር ማክሰኞ ለሚደረገው ክርክር ዝግጁ መሆኗቸውን ተናግረዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0